የኢትዮጵያ የብር ኖቶችና የባንኮች አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓተ-ልማድ ከአካል-ጉዳተኞች መብት አንጻር  

መግቢያ

በሀገራችን ከ20 ሚሊዮን  በላይ የአካል ጉዳት ያለባቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ይገኛሉ፡፡ እነዚህ የህብረተሰብ ክፍሎች እንደማንኛውም ሰው የተለያዩ የመንግሥትና የግል ተቋማት አገልግሎቶችን ለመጠቀም የተለያዩ መሰናክሎች ይገጥሟቸዋል፡፡ በዚህ ጽሑፍ አካል-ጉዳተኞች በኢትዮጵያ የብር ኖቶች አጠቃቀም እና በባንክ አገልግሎት አሰጣጥ ረገድ የሚያጋጥሟቸውን ተግዳሮቶች ከሕግ እና ከአሰራር አንጻር እንዳስሳለን፡፡

  7961 Hits

የይግባኝ የዳኝነት ክፍያ አግባብነትን በተመለከተ

ግምቱ ተለይቶ የሚታወቅ የፍትሐ ብሔር ክርክር ጉዳይ በመያዝ በፍርድ ቤት ክስ የሚመሰርት ወይም የተከሳሽ ከሳሽነት ክስ የሚያቀርብ ማንኛውም ተከራካሪ በፍትሐብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር 215/1 እና ስለ ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ገንዘብ አከፋፈል በ1945 ዓ/ም በተደነገገው ደንብ መሠረት የዳኝነት ክፍያ ይከፍላል። በዚህ ክሱን በከፈተበት ፍርድ ቤት በተሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ተከራካሪ ደግሞ የይግባኝ አቤቱታውን ይግባኝ ለመስማት ሥልጣን ወዳለው ፍርድ ቤት ያቀርባል። ይህ የይግባኝ አቤቱታ እንዲሰማለት ደግሞ በሥር ፍርድ ቤት የከፈለውን የዳኝነት ክፍያ 50% መክፈል ይጠበቅበታል። የዚህ አጭር ማስታወሻ ዓላማም የዚህ የይግባኝ የዳኝነት ክፍያ አግባብ የማይሆንበትን ኹኔታ መጠየቅ ነው።  

  9475 Hits

ስለቅድመ ሳንሱር

ቅድመ ሳንሱር በማንኛውም ቅርፅ በማንኛውም አካል ክልል ነው። ሰሞኑን ዎልታ ቴሌቪዥን ለማሰራጨት ያዘጋጃቸውን ፕሮግራሞች እንዳያሰራጭ የፍርድ ቤት ትእዛዝ እንደተሰጠ አድምጠናል። የመናገር ነፃነትና የሚዲያ ነፃነት የሕግ እና የአሰራር ገደቦች የትላንት ከትላንት ወዲያ የጭቆና አርእስቶች ነበሩ። ምንም አስብ፣ ምንም አቅድ መናገርና ሀሳብህን በስእል፣ በፅሁፍ፣ በሙዚቃ እና በየትኛውም ራስን የመግለፅ ጥበብ መግለጽ ተፈጥሮአዊ እና ህገመንግስታዊ መብት ነው።

  8218 Hits
Tags:

The Effects of a Vacated Arbitral Awards in a Comparative Law Perspective: A Recommendation to Ethiopia

Today, the adjudicatory system of arbitration is replacing the court, since it is considered to be more private, economical, rapid, certain, conducive to business relationships and in some jurisdictions finality of their decision. However, arbitration has its own limitations. For example, arbitrators may make mistakes and all advantages of arbitration may be for the “winners” of arbitration. That is why almost all countries in the globe agreed for the necessity of vacating an arbitral awards in case where the award is defective. The problem is that unlike the arbitration laws of many jurisdictions, the Ethiopian arbitration law has never said anything about the situation after vacating of an arbitral award. And, leaving the post-setting aside situation without adequate procedural rules amounts to exposing the parties for further controversy. So, the main purpose of this article is to examine and analyze the Ethiopian Arbitration Laws governing post-setting aside situation of a vacated arbitral awards. And, the article upholds qualitative legal research which is based on the identification, synthesis and analysis of the law governing vacated arbitral awards. The arbitration laws of other jurisdictions are also overviewed for better understanding of the issues and to indicate where the gap on the arbitration law of Ethiopia is. Finally, the writer recommends the Ethiopian government to refine the arbitration law governing vacating arbitral awards particularly to include a provision that dictate the effects of a vacated arbitral awards.

  7862 Hits

The Effect of the Coronavirus Pandemic on Contractual Obligations in Ethiopia

The response of the Ethiopian federal government to the economic impact of COVID-19 on businesses has so far been to relax tax burden through Tax Relief Directive No. 64/2012. However, tax relief is beneficial only if a business makes income which currently is much harder as the pandemic is disrupting the performance of privet contracts. Businesses all over the country are experiencing reduced demand, late payments, depressed revenue and overall disruption in supply chine. Similarly, all members of the public with privet contracts i.e. employees, tenants, farmers, homeowners and others face the prospect of defaulting on their obligation. The government has so far refrained from interfering with the terms of contracts. One exception is the Federal Housing Corporation (FHC) in Addis Ababa which has announced a 50% reduction of housing rent due to the pandemic. On the contrary, other countries like Belgium have passed temporary measures to protect debtors affected by the pandemic from creditors by imposing a moratorium on creditors’ rights to enforce debts, terminate or dissolve existing contracts and initiate bankruptcy proceedings. 

  8315 Hits

The New Investment Proclamation No. 1180/2020: A Brief Overview

One part of the economic reform programs in Ethiopia is improving the country's ranking in the World Bank's Ease of Doing Business. As part of the Ease of Doing Business Project, the Ethiopian Investment Commission (EIC) has been responsible for revising the investment proclamation, which has been in effect since 2012. After several consultations with the private sector representatives and the development community, the final draft was presented to the House of Peoples' Representatives (HPR) in January 2020 and was approved by the House. After the approval, the law-making process necessitated for it to get publicized in the Federal Negarit Gazette to enter into effect. Accordingly, the new investment proclamation, cited as "Investment Proclamation No. 1180/2020" was publicized on April 2, 2020, officially repealing the long-lasted Investment Proclamation No. 769/2012 as amended from time to time.

  19221 Hits

የፍርድ ቤቶች በከፊል መዘጋት በማረምያ ቤት ከሚገኙ እስረኞች መብት አንጻር

የኮሮና (COVID-19) በሽታ አለም አቀፍ ችግር ሆኗል፡፡ በአለም ላይ ያሉ ሳይንቲስቶች በደረሱበት የምርምር ደረጃም በትክክል የሚተላለፍባቸው መንገዶች በሙሉ ተለይተው አይታወቁም፡፡ ነገር ግን በሽታው በሰዎች መካከል በሚኖር ቀጥተኝ (መጨባበጥ፤ መተቃቀፍ..) እና ቀጥተኛ ያልሆነ (አንድ ሰው የነካውን ግኡዝ ነገር ሌላ ሰው በመንካት …) አካላዊ ንክኪ እና የትንፋሽ ግንኙነት በቀላሉ የሚተላለፍ መሆኑ በትክክል ይታወቃል፡፡ ይህ ከሰዎች ባሕሪ ጋር በቀጥታ የተገናኘ የመተላለፍያ መንገዱ በሽታውን እጅግ አደገኛ እና አስፈሪ አድርጎታል፡፡ በሽታው ምንም አይነት ፈዋሽ መድሀኒት የሌለው መሆኑ እና ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፍበት እና የሚሰራጭበት ፍጥነት በድምር ሲታይ ብሔራዊ ስጋት ተደርጎ እንዲወሰድ አድርጎታል፡፡ በበሽታው የተፈጠረው ብሔራዊ ስጋት ተራ ስጋት ሳይሆን ከፍተኛ እና ከባድ ስጋት ነው፡፡   

  7507 Hits

አንዳንድ ጉዳዮች ስለ ሕገ-መንግሥት እና ፍርድ (ትርጉም)

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የስራ ዘመን ከማለቁ በፊት ምርጫን ማከናወን እንደማይችል፤ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ካሳወቀ ጊዜ ጀምሮ፤ የጉዳዩ ሕገ መንግሥታዊ ገፅታዎች በተለያዩ መድረኮች ውይይት እየተደረገባቸው ነው። አራት አማራጭ መፍትሄዎች የቀረቡለት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ በጉዳዩ ላይ የሕገ መንግሥት ትርጉም፤ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት ጠይቋል። የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ፤ ጥያቄውን ተቀብሎ፤ የሕገ መንግሥት ምሁሮች አስተያየታቸውን በፅሁፍ እንዲያቀርቡ ጋብዟል። በቃልም እንዲያስረዱና ጥያቄዎችን እንዲያቀርቡ ጋብዟል።

  11544 Hits

በኮሮና ወረርሽኝ ፍርድ ቤቶችን እንዴት ማስቀጠል ይቻላል?

እርግጥ ነው አሁን ያለንበት የኮሮና ቫይርስ ወረርሽኝ ወቅት እጅግ ፈታኝ፣ ፈጣን አስተዳደራዊ ውሳኔ ለመስጠት የሚከብድበት የቱ ትክክልየቱ ስህተት እንደሆነ ለማመዛዘን የሚቸግር ጊዜ ነው፡፡ በተለይም በወረርሽኙ ምክንያት የሰዎች ህይወት አደጋ ላይ መውደቁ ሲታይ አሳሳቢና አስጨናቂ ነው፡፡

በዛው መጠን ደግሞ በማዕበሉ ወቅትም ቢሆን ህዝብና የመንግሥት አስተዳደር ይቀጥላል፡፡ ፍርድ ቤቶች ደግሞ እጅግ በጣም አስፈላጊና ወሳኝየህዝብ አገልግሎት ሰጪ አካላት መሆናቸው ሳይታለም የተፈታ ሐቅነው፡፡ ፍ/ቤቶች ከሶስቱ የመንግሥት አካላት (the three organs of Government/state) አንደኛው ቅርንጫፍ/አካል ናቸው፡፡ ሌሎቹ የመንግሥት አካላት(አስፈፃሚውና ሕግ አውጪው) ሥራቸውን እያስኬዱ ነው፡፡ ፍርድ ቤቶችም በወረርሽኙ ምክንያት የሰውን ህይወት ለአደጋ በማያጋልጥና በጥንቃቄ ሥራቸውን የሚያስኬዱበት መንገድ ሊፈተሸ ይገባል፡፡

  6899 Hits

PROBLEMS WITH THE ‘GENEROUS DIRECTIVE’: DIRECTIVE REMITTING TAX LIABILITIES TO REDUCE DAMAGE CAUSED BY COVID-19 ON TAXPAYERS

Part of the Ethiopian government’s actions to reduce Covid-19’s effect on the economy is the recently issued directive to remit tax liabilities of taxpayers number 64/2020 (the “Directive”). This directive was issued by the Ministry of Finance pursuant to the mandate bestowed to it by the Federal Tax Administration Proclamation Number 983/2016. The purpose of the directive is to reduce the damage caused by Covid-19 on taxpayers. And, the tax liabilities subject to remission are tax liabilities of before and during 2018.

  7489 Hits