በኢትዮጵያ ከሕግ አገልግሎት የሚሰበሰብ የተጨማሪ እሴት ታክስና የተርን ኦቨር ታክስ አዙሪት ጥያቄዎችና መውሰብስቦች

በኢትዮጵያ የታክስ አስተዳደር ሥርዓት ውስጥ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የተርን ኦቨር ታክስን በመጠቀም ከሕግ አገልግሎት ሽያጭ ላይ ታክስ እንደሁኔታው በፌዴራሉ እና በክልል መንግሥታት በመጣሉ በተግባርም እየተሰበሰበ ይገኛል። ይሁን እንጅ ይህ ታክስ ሕጋዊ መሠረቱን እና አግባብነቱን በተመለከተ፤ ከታክስ መሠረቱ፣ ከታክስ ምጣኔው እና ከአስተዳደር ሂደቱ ጋር ተያይዞ በርካታ አዙሪት ጥያቄዎችና መውሰብስቦች ይስተዋላሉ፡፡ የዚህ ጥናት ዓላማም አነዚህን አዙሪት ጥየቄዎችና መውሰብስቦች በዓይነታዊ የምርምር ዘዴ በማጥናት የመፍትሔ ኃሳብ መጠቆም ነው፡፡ ለዚህም ያስችል ዘንድ የተለያዩ መዛግብቶች፣ ቃለመጠይቆችና ቡድንተኮር ውይይቶች በግብዓትነት ጥቅም ላይ የዋሉ ሲሆን  ለንፅፅር ይረዳ ዘንድ የሌሎች አገራት ተሞክሮንም ለመቃኘት ተሞከሯል፡፡ በዚህም መሠረት ጥናቱ ባለሶስት አማራጭ የመፍትሔ ኃሳብ ያቀረበ ሲሆን የመጀመሪያው አሁን ከሕግ አገልግሎት በአገሪቱ እየተሰበሰበ ያለውን የሽያጭ ታክስ እንዳለ በማስቀጠል ለፍትሕ ተደራሽነትና ለሕገመንግስታዊ መብቶች መከበር ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር መወሰድ ያለባቸውን ርምጃዎች አመላክቷል፡፡

  1163 Hits

የልዩ ምርመራ ኦዲት ግኝቶችና የወንጀል ውጤታቸው

“I CAN’T DEFINE TAX EVASION, BUT I KNOW IT WHEN I SEE IT.”

— FRED T. GOLDBERG JR.

የታክስ ሥርዓት ከመንግስታዊ ስርዓት ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ሲሆን መንግስት እንደ መንግስት ለመቀጠል ታክስ መጣልና መሰብሰብ እንዲሁም የሰበሰበውን ታክስ ለዜጎች ማህበራዊ አገልግሎት ማዋል ይኖርበታል፡፡ ታክስ የመጣልና የመሰብሰብ ስልጣን የህግ መሰረት ሊኖረው የሚገባ ተግብር ሲሆን በዴሞክራሲያዊ ማህበረሰብ የዚህ ስልጣን ምንጭ በማህበራዊ ውል (social contract) መሰረት ዜጎች ለመንግስት የሚሰጡት ይሁንታ ነው፡፡

  19734 Hits

Bank deposit method of proving Tax Evasion: the current litigation heresies

Tax evasion is proscribed as a crime under Art 125 of Federal Tax Administration Proclamation no-983/20081. Under this article, the law proscribes transgressions such as understatement of income (evasion of assessment), failure to file tax return with intent to evade tax and evasion of payment as offenses of tax evasion. To prove tax evasion, prosecutors must prove all ingredients of the offense, namely intent to defraud, affirmative act and evaded tax. Amongst the ingredients of crime of tax evasion, the existence or otherwise of evaded tax is a typical one. One should use evidence to identify the nature and amount of evaded tax. We can prove tax evasion both by direct and indirect evidence.

  11507 Hits

የታክስ ይግባኝ ኮሚሽን እና የአዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተሞች ራስን በራስ የማስተዳደር መብት

የፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 እራስን በራስ የማስተዳደር መብትን ከአዲስ አበባ እና ከድሬዳዋ ከተሞች ላይ የገፈፈ ስለመሆኑ እና የመፍትሔ አቅጣጫዎቹ፡፡  እራስን በራስ የማስተዳደር መብት የፌዴራል ሥርዓትን በሚከተሉ አገሮች የተለመደ አሰራር ሲሆን በዋናነትም ክልሎች ወይም ራስ ገዝ አስተዳድሮች ከፌዴራል መንግስቱ ተፅእኖ ውጪ የራሳቸው ሕግ አውጪ፤ ሕግ ተርጓሚ (የዳኝነት አካል) እንዲሁም የህግ አስፈፃሚ አካላት ኖሯቸው በcheck and balance መርህ ክልላቸውን ወይም አካባቢያቸውን የሚያስተዳድሩበት ቁልፍ ቃል-ኪዳናቸው ነው፡፡

  13810 Hits

Why Churches are not taxed

I am inspired to share this idea and bring to discussion, after hearing Christian leaders took the rare step on Sunday (25/3/2018) of closing Jerusalem’s church of the holy sepulcher in protest at Israeli tax measures and a proposed property law. Accordingly, for further discussion and research insight I raise issues related with why churches are tax exempted? What are the rationales and what about in Ethiopia?  

  13946 Hits

Justification of Excise Tax in General

Excise taxes are an example of what have been traditionally called indirect taxes: taxes that are imposed on a transaction rather than directly on a person or corporation. Excise taxes are narrow-based taxes, as compared with broad-based taxes on consumption such as a general sales tax, a value-added tax, or an expenditure tax. Excise taxes can be collected at various stages, including the point of production, the wholesale level, or the retail level. They are also known as selective sales taxes or differential commodity taxes.

  22499 Hits

An Introduction to the Ethiopian Law of Tax Foreclosure: A Commentary

The Ethiopian law of tax enforcement experienced a drastic change following the tax reforms of the 2002. Introduction of self-executing tax enforcement mechanisms was among the grand shifts in the country’s tax system. Previously, the only means of ensuring prompt and certain collection of delinquent taxes was through the time taking judicial proceeding. The disapproved judicial means of enforcing delinquent taxes is now replaced by a self-executing enforcement scheme called ‘tax foreclosure.’

  18854 Hits

በመመሪያ ቁጥር 67/2013 በጨው ላይ የሰፈረውን ድንጋጌ ከኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ቁጥር 1186/2011 አንጻር የተደረገ አጭር ዳሰሳ

አዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ቁጥር 1186/2012 እየተሰራበት መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይህንን አዋጅ ለማስፈጸም የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስቴር ስለኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 67/2013 ጸድቆ ከጥቅምት 6 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በሥራ ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም የዚህ ጽሁፍ ዓላማ በመመሪያው አንቀጽ 38 ላይ በጨው ላይ የሚከፈል የኤክሳይዝ ታክስን በተመለከተ የሰፈረውን ድንጋጌ ከአዋጁ አጠቃላይ ይዘትና መንፈስ አንጻር በጥቂቱ ለመዳሰስ ነው፡፡

  6171 Hits

የተሻረው እና አዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ድንጋጌዎች ንጽጽር በተለይም በጨው ምርት ላይ

በሀገራችን የኤክሳይዝ ታክስን በተመለከተ በሥራ ላይ የነበረው አዋጅ ቁጥር 307/2002 (እንደተሻሻለ) ተሽሮ በአዲስ የኤክሳይዝ አዋጅ ቁጥር 1186/2020 የተተካ ስለመሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ይህ ጽሁፍ ሁለቱ አዋጆች የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው ዕቃዎችን፤ ታክሱን የመክፈል ግዴታን እና ታክሱ ስለሚሰላበት ስሌትን በተመለከተ ያስቀመጡትን ድንጋጌዎች ከጨው ምርት ጋር በተያያዘ በወፍ በረር ለማነጻጽር ነው፡፡

  7713 Hits

ያለደረሰኝ ግብይት የማከናወን ወንጀል

የዚህ ጽሑፍ ዋና ዓላማ ያለደረሰኝ ግብይት የማከናወን ወንጀል ላይ መሠረታዊ የሆነ መረዳት እንዲኖር ማድረግ እና ያለደረሰኝ ግብይት ከማከናወን ወንጀል ጋር በተያያዘ እየቀረቡ ያሉ አንዳንድ ማብራሪያዎች (commentaries) ላይ የሚስተዋሉትን ግድፈቶች ማቃናት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ነው፡፡

  9396 Hits