Signature under Ethiopian contract law is a topic that involves the rules and principles governing the formation, validity, and interpretation of contracts in Ethiopia.
According to the Ethiopian Civil Code, which is the main source of contract law in Ethiopia, a contract is an agreement between two or more parties that creates, modifies, or extinguishes obligations. A contract can be made orally or in writing unless the law requires a specific form. However, a written contract is usually preferable for evidentiary purposes and to avoid disputes.
- Details
- Category: Know Your Legal Rights - መብትና ግዴታዎን ይወቁ
- Yosef Workelule By
- Hits: 1088
(ለጉቦኞች አይላላኩ፤ ከተላኩ ዘብጥያ ይላካሉ!)
ይህ አጭር ጽሑፍ በማወቅም ባለማወቅም የወንጀል አድራጊዎች ተልእኮ የሚያስፈጽሙ ሰዎች እንዲጠነቀቁ ለማስቻል በግርድፉ የቀረበ ነው፤ ጥልቀት ያለው ትንተና እንዳይጠብቁ። ጽሑፉ ሰዎች የቆሸሸ ገንዘብ የሚያቀባብሉበት እጃቸው፣ እንዲሁም የጉቦኞች የገንዘብ መላላኪያ የሚያደርጉት የባንክ ሂሳብ ቁጥራቸው አደገኛ መዘዝ ይዞባቸው እንዳይመጣ ሊጠነቀቁ ይገባል የሚል መልእክት ለማስተላለፍ፣ ምናልባትም ለማስጠንቀቅ የቀረበ የሕጉ አጭር መግለጫ ነው። ለሕግ ሙያተኞች ፈጽሞ ጥቅም የለውም ማለት ባይቻልም ዓይነተኛ ጥቅሙ ግን ከሙያው ዓለም ውጪ ላለው ለተራው ማኅበረሰብ ነው። ጽሑፉ ስለማቀባበል የሙስና ወንጀል ውስን የግንዛቤ ማስጨበጫ ነጥቦችን በመያዝ ተዘጋጅቷል። ሕግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንምና ይነበብ።
- Details
- Category: Know Your Legal Rights - መብትና ግዴታዎን ይወቁ
- Abyssinia Law | Making Law Accessible! By
- Hits: 783
በቀድሞ አሠሪና ሠራተኛ አዋጅ (አዋጅ ቁጥር 377/1996) እና በአዲሱ አዋጅ (አዋጅ ቁጥር 1156/2011) መካከል የተደረጉ ማሻሻያዎችን ወይም እንደአዲስ የተጨመሩትን የሚያሳይ ሰንጠረዥ
- Details
- Category: Know Your Legal Rights - መብትና ግዴታዎን ይወቁ
- በእሥራኤል በጋሻው By
- Hits: 22994
መግቢያ
የሰው ልጆች በዚች ምድር ላይ ሲኖሩ የተለያዩ ሕጋዊ ውጤት ያላቸውን ድርጊቶች ያከናውናሉ፡፡ ለአብነት ያክንል ቤት ይከራያሉ ያከራያሉ፣ ጋብቻ ይፈፅማሉ፣ ንብረት ይሸጣሉ ይገዛሉ፣ ወዘተ፡፡ ሕጋዊ ውጤት ከሚያስከትሉ ተግባራት አንዱ ውል ነው፡፡ ውል ሰዎች በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ሕይወታቸው ውስጥ ከሚያከናውኗተው የግንኙነት መገለጫዎች አንዱ ሲሆን የፍትሐብሔር ግዴታ አንዱ ዘርፍ ነው፡፡
- Details
- Category: Know Your Legal Rights - መብትና ግዴታዎን ይወቁ
- Endalkachew Worku By
- Hits: 34477
በዚህ አጭር ጽሑፍ የሕክምና ስህተት ምን ማለት ነው በሀገራችን ሕግስ እንዴት ተካትቷል የሕክምና ስህተት ተፈጽሟል የሚባለው ምን ምን ሲሟላ ነው የሚሉትን ነጥቦች ለመዳሰስና ግንዛቤ ለማስጨበጥ እንሞክራለን፡፡
- Details
- Category: Know Your Legal Rights - መብትና ግዴታዎን ይወቁ
- Liku Worku By
- Hits: 19448
ተሸከርካሪዎችን ወደ ሀገር ማስገባት የሚችሉት እነማን ናቸው?
· በተሸከርካሪ አስመጪነት የንግድ ፍቃድ ያላቸው በዘርፉ የተሰማሩ አስመጪዎች፤
· በኢንቨስትመንት ዘርፍ የተሽከርካሪ ማበረታቻ የተፈቀደላቸው ኢንቨስተሮች፤
· በውጭ ሀገር ከ5 ዓመት በላይ ኖረው ጠቅልለው ወደ ሀገር ተመላሽ የሚሆኑ ዲያስፖራዎች ወይም ወደ ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለመኖር የሚመጡ የውጭ አገር ዜጎች /እነዚህ ማስገባት (ማስመጣት የሚችሉት አንድ የግል መገልገያ አውቶሞቢል ብቻ ነው፡፡)
- Details
- Category: Know Your Legal Rights - መብትና ግዴታዎን ይወቁ
- Abyssinia Law | Making Law Accessible! By
- Hits: 24602