Abyssinia Law Abyssinia Law
  • Home
  • Laws
    • Search Federal Laws
    • Regional Laws
    • Constitutions
    • Audio Legal Resources
  • Decisions
    • Cassation Decisions by Volume
    • Cassation Decisions Database
    • FFI Court Commercial Bench Decisions
  • Blog
  • Resources
    • Researches Papers
    • Policies and Strategies
    • Codes, Commentaries and Explanatory notes
    • Legal Forms
    • Bench Books
    • Human Right Documents
    • Modules and Materials
    • About Our Laws
    • Quick links
  • Study On-line
  • know your rights
  • Lawyers
  • Discussions
  • About Us
    • Who Are We
    • Our Partners
    • Advertise with Us
    • Privacy Policy
    • Professional Advice?
    • Contact us
    • How to submit a blog post
  • login

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 3/2012 ማስፈፀሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት  ህ አንቀፅ 93/4/ እና የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ በወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 3/2012 አንቀፅ 4/1/ መሰረት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የወረርሽኙ ሥርጭት እያስከተለ ያለውንና ሊያስከትል የሚችለውን ሰብዓዊ፣ ማኅበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳቶች ለመቀነስ እና ለመከላከል የመብት እገዳዎችንና፣ እርምጃዎችን  በሚያወጣቸው ደንቦች እንደሚወስን በመደንገጉ፤

Details
Category: Quick Links
Abyssinia Law | Making Law Accessible! By Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Last Updated: 19 September 2023
Hits: 13321
  • State of Emergency
  • COVID19

Proclamation No.1/2016 - State of Emergency Proclamation for the Maintenance of Public Peace and Security

PROCLAMATION No .1/2016

State of emergency Proclamation for the MAINTENANCE OF PUBLIC PEACE AND security

RECOGNISING the constitutional responsibility of the State to maintain the constitutional order, ensure peace and security of the country, protect the security of the public and citizens, protect investment and infrastructure from attack;

Details
Category: Quick Links
Abyssinia Law | Making Law Accessible! By Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Last Updated: 19 September 2023
Hits: 12231
  • State of Emergency

አዋጅ ቁጥር 1/2009 - የሕዝብን ሰላምና ፀጥታ ለማስጠበቅ የወጣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ

መንግስት ሕገ መንግስታዊ ሥርዓቱን የመጠበቅ፣ የሀገርን ሠላምና ህልውና፣ የሕዝብንና የዜጎችን ደህንነት የማረጋገጥ እና ኢንቨስትመንትና መሠረተ ልማቶችን ከጥቃት የመጠበቅ ሕገመንግስታዊ ኃላፊነት ያለበት መሆኑን በመገንዘብ፤

ሕገ መንግስታዊ ሥርአቱን፣ የሕዝብን ሠላምና ፀጥታ አደጋ ላይ የሚጥሉ በተለይም የኢንቨስትመንትና የልማት እንቅስቃሴን በማዳከም ላይ ያነጣጠሩ በአንዳንድ የሀገራችን አካባቢዎች በውጭ ሀይሎች ድጋፍ ጭምር የተፈፀሙ ሕገወጥ ተግባራት ለበርካታ ሰዎች ህይወት መጥፋት፣ ለተቋማት እና መሠረተ ልማቶች መውደም እንዲሁም ለብጥብጥና ሥርዓት አልበኝነት ምክንያት መሆናቸውን እና ይህን ሁኔታ በመደበኛው የሕግ ማስከበር ሥርዓት ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከማይቻልበት ደረጃ ላይ መደረሱን በመረዳት፤

Details
Category: Quick Links
Abyssinia Law | Making Law Accessible! By Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Last Updated: 19 September 2023
Hits: 9692
  • State of Emergency

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መመሪያ ቁጥር አንድ

ክፍል አንድ፡ የተከለከሉ ተግባራት

ንዑስ ክፍል አንድ፡  በማንኛውም የአገሪቱ ክፍሎች የተከለከሉ ተግባራት

1) ህገ መንግስቱንና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን የሚጥስ ተግባር መፈጸም፣ በህገ መንግስቱና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱ ላይ የሚፈጸሙ በወንጀል ህጉ ከአንቀጽ 238 እስከ 260 ድረስ የተመለከተ ማናቸውንም ወንጀሎች መፈጸም

Details
Category: Quick Links
Abyssinia Law | Making Law Accessible! By Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Last Updated: 19 September 2023
Hits: 9467

More Articles …

  1. Proclamation No. 1/1995 - Proclamation of the Constitution of the FDRE
  2. አዋጅ ቁጥር 1/1987 - የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት

Page 1 of 2

  • 1
  • 2
Copyright © 2023 Abyssinia Law | Making Law Accessible! . All Rights Reserved.
Maintained by Liku Worku Law Office