በጽሑፍ የሰፈረን የውል ቃል የምስክርና ሌላ ዓይነት ማስረጃን በማቅረብ ማሻሻል ይቻላል?

የጉዳዩ መነሻ

ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ በመዝገብ ቁጥር 78398 በአቶ ሽፈራዉ ደጀኔ እና ወ/ሮ ጸሀይ ተስፋዬ በአንድ በኩልና በአቶ ሲሳይ አበቡ በሌላ በኩል በተደረገ ሙግት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ጥቅምት 19 2005 የሰጠዉ ዉሳኔ ነዉ፡፡ ጉዳዩ የተጀመረዉ በወረዳ ፍርድ ቤት በአቶ ሲሳይ አበቡ ከሳሽነትና በአቶ ሽፈራዉ ደጀኔ እና ወ/ሮ ጸሀይ ተስፋዬ ተከሳሽ ነዉ፡፡ ከሳሹ እንደሚለዉ በእሱና በተከሳሹ መካከል ሐምሌ 17 2003 የተቋቋመ የቤት ሽያጭ ዉል አለ፡፡

  20358 Hits

The New Ethiopian Commercial Code: Uncovering the Major Changes in Composition, Role, and Accountability of the Board of Directors

Ethiopia introduced a new Commercial Code in March 2021, replacing the Commercial Code of the Empire of Ethiopia Proclamation No. 166/1960 (the repealed Commercial Code) that governed business operations since 1960. Many factors necessitated the revision of the repealed Commercial Code, including the demand for responsible corporate management. In Ethiopia, the emergence of publicly held share companies and the rise in shareholders' demand to emphasize corporate management. The 1960 Ethiopian Commercial Code failed to provide an adequate legislative response to complex governance issues of the day. Consequently, the Federal government of Ethiopia introduced wide-ranging legal reforms as part of economic liberalization and modernization. However, the lack of up-to-date legal research and expert commentaries has remained a major challenge to adapt for practice and the judicial sector. This paper aims to uncover changes under the new Commercial Code of the Federal Democratic Republic of Ethiopia Proclamation No. 1243/2021 (the FDRE Commercial Code) concerning the board of directors' composition, role, and accountability.

  22223 Hits

የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥትን በሕገ-መንግሥታዊ መንገድ ለማሻሻል ብቸኛው መንገድ፡- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ተግባራዊ ማድረግ

ሕገ መንግሥት በባሕርይው ጠቅላላ ድንጋጌዎችን የሚይዝ በመሆኑ፤ ሕገ መንግሥትን ከተለዋወጭ የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ እና ማኅበራዊ ሁኔታዎች ጋር ለመጣጣም እና ዘላቂነት ኖሮት ገዚ ሆኖ እንዲኖር ያስችል ዘንድ ማሻሻልን ይጠይቃል፡፡ ለዚህም ሲባል የተፃፉ ሕገ-መንግሥት ያላቸው ሀገራት በሕገ መንግሥታቸው ውስጥ ማሻሻያ ሥርዓቶችን ወይም ማስተካከያ የሚደረግበት ሂደት የሚደነግጉ አንቀጾችን አካተው ይይዛሉ፡፡ በ1987 ዓ.ም የወጣው የኢፌድሪ ሕገ መንግሥትም እንዴት እንደሚሻሻል የማሻሻያ ሥርዓቶቹን በአንቀጽ 104 እና 105 ስር ተደነግጎ ቢገኝም እስካሁን ድረስ ሥርዓቶቹን ተከትሎ ማሻሻያ ሳይደረግበት ቆይቷል።  

  5602 Hits

ጠበቆች ሊለይዋቸው የሚገቡ አራት የደንበኛ ዓይነቶች - “ጀማሪ” ደንበኛ

ጠበቆች ከደንበኞቻቸው፣ ከፍርድ ቤት፣ ከፍትሕ ሥርዓት እና ከሌሎች የሥራ ባልደረቦች(ጠበቆች) ጋር ያላቸው ግንኙነት ለጥብቅና ሙያ ሥነ-ምግባር መሠረት ሲሆኑ እነዚህን ግንኙነቶች ጠንቅቆ መረዳት የጥብቅና ሙያ ኃላፊነትን በአግባቡ ለመረዳት ይረዳል።

ይህ ጽሑፍ ጠበቆች ከደንበኞቻቸው ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለመረዳት የሚያስችል ስለደንበኞች ዓይነቶች ለመጠቆም የተዘጋጀ ነው። በዚህ ጽሑፍ የምድብ አንድ የደንበኛ ዓይነት “ጀማሪ ደንበኛ/ባለጉዳይ” የሚለውን ለማየት እንሞክራለን። ምንም እንኳን ሁሉም ደንበኞች ከዚህ በታች በተዘረዘሩት አራት ምድቦች ውስጥ በትክክል የሚገጣጠሙ ባይሆንም ደንበኞች ከሚያሳዩት ጸባይ እና ተነሳሽነት ደንበኞችን በአራት መመደብ ይችላል።

  5891 Hits

ጋብቻ በሚፈርስበት ወቅት የባልና ሚስት የንብረት ክፍፍል ሥነ-ሥርዓት ከሰበር ውሳኔዎች ጋር ተገናዝቦ የቀረበ

መግቢያ

ጋብቻ የተፈጸመበት ስነ-ስርዓት ማናቸውም አይነት ቢሆንም የጋብቻ መፍረስ የሚያስከትለው ውጤት ተመሳሳይ ነው፡፡ ጋብቻ ከተጋቢዎቹ አንዱ ሲሞት ወይም በፍርድ ቤት የመጥፋት ውሳኔ ሲሰጥ ወይም ጋብቻ ለመፈጸም መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች አንዱ በመጣሱ ምክንያት በሕግ ጋብቻው እንዲፈርስ ሲወሰን ወይም የፍቺ ውሳኔ ሲሰጥ ሊፈርስ ይችላል፡፡

  22750 Hits

Sidewalks in Addis, the visually impaired, and human rights

Walking in Addis Ababa is not safe for people with disabilities because the infrastructure is not constructed considering their needs. For example, it is very common to see uncovered drainage line holes, which are usually found on the sidewalks and have caused many. The visually impaired are especially vulnerable to accidents since, in addition to the drainage line holes being left open, the tactile sidewalks that are meant to guide them usually lead directly to the holes.

  4725 Hits

Exploring the Protection for Tibeb Patterns under Ethiopian Law: Are Tibeb Patterns Works of Applied Art or Traditional Cultural Expressions?

Traditional dresses are highly dignified among Ethiopians. It is very common to beautify traditional dresses with handwoven embroidery designs, locally referred to as Tibeb. Ethiopians wear traditional dresses decorated with handwoven Tibeb patterns also at important occasions such as religious ceremonies, wedding programs, funerals, public festivals and other cultural events.

  5683 Hits

Transfer pricing under Ethiopian Tax Law: Conceptual introduction & comparative analyses

Globalization and economic growth have driven inter-company transactions to new heights. It’s estimated that more than 2/3 of all business transactions worldwide occur within groups. In particular, developing countries are observing immense growth in intra-group transactions because their economies are still in the process of opening up and attracting large amounts of FDI. So, it’s of immense importance to halt challenges posed to both national & world economies through controlled transactions. In this article, I briefly discussed the conceptual introduction of transfer pricing, the arm’s length principle, transfer pricing methods recognized under OECD & UN transfer pricing guidelines, and Ethiopian tax law. Finally, I tried to address whether the Ethiopian Transfer pricing law & regulation accords or contradicts with OECD & UN transfer pricing manual.

  8212 Hits

የቀን ገቢ ግምት መመሪያ ቁጥር 123/2009 በማስፈጸም ረገድ የሚታዩ ችግሮችና የመፍትሔ ሐሳብ

አንድ ግብር ከፋይ በንግድ እንቅስቃሴው ያመነበትን ወስኖ ያቀረበውን የሂሣብ መግለጫዎችን የታክስ ባለስልጣኑ የግብር ኦዲት በመስራት ግብር ከፋዩ ሊከፍል የሚገባውን ግብር ይወስናል፡፡ በአገራችን የግብር አወሳሰን ዘዴዎች ሁለት ናቸው፡፡ እነዚህም በሂሳብ መዝገብ ወይም በግምት መሠረት ናቸው፡፡

ግብር ከፋዩ ለግብር አወሳሰን ያቀረበው የሂሳብ መዝገብ ሰነዶች ከተጣራ /ከተመረመረ/ በኋላ በመዝገቡ መሠረት ሊከፈል የሚገባው ግብር የሚወሰን ሲሆን፤ በሌላ በኩል የታክስ ባለሥልጣኑ ግብር ከፋዩ ሊከፍል የሚገባውን ግብር በግምት ሊወስን ይችላል፡፡

  14287 Hits

ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እና ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር በአዲሱ የንግድ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013

ባሳለፍነው ዓመት ኢትዮጵያ ላለፉት ስድስት አስር አመታት ስትጠቀምበት የነበረውን የንግድ ሕግ በማሻሻል በአዲሱ የንግድ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 ተክታለች፡፡ ለቀድሞ ንግድ ህግ መሻሻል የተለያዩ ምክንያቶች ቢጠቀሱም በሌላው ዓለም የተለመዱ እና ለንግዱ ማህበረሰቡ አስፈላጊ የሆኑ አዳዲስ የንግድ ማህበራትን ማካተት አንዱ እና ዋነኛው ነው፡፡ በቀድሞ የንግድ ህግ አንድ ነጋዴ ሊመሠርት የሚችለው የንግድ ማህበር ወይም ድርጅት ስድስት ዓይነት ሲሆን እነዚህም ተራ የሽርክና ማህበር (ordinary partnership)፣ የህብረት ሽርክና ማህበር (general partnership)፣ ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር (limited Partnership)፣ የእሽሙር ሽርክና ማህበር (joint venture) ፣ የአክሲዮን ማህበር (share company) እና ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል (private limited company) ማህበር ናቸው፡፡   

  20446 Hits