ጸሐፊዉ ከባህርዳር ዩንቨርሲቲ የመጀመሪያ ድግሪ ከኢትዮጵያ ሲቭል ሰርቪስ ዩንቨርሲቲ ሁለተኛ ድግሪ ያላቸው ሲሆን በወረዳ ፍርድ ቤት በዳኝነት፣ በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኛ እና አስተባባሪ በመሆን አገልግለዋል። ጸሐፊው የተጠቃለሉ የፌ/ጠ/ፍ/ቤት የሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የሕግ ትርጉሞችን በማጠናቀር ለተገልጋዮች ምቹ በሆነ መልኩ በመጽሐፍ አሳትመው ያሰራጩ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በዳኝነት ሥራ ላይ ይገኛሉ።

ጸሐፊው በሕግ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ድግሪ ያላቸው ሲሆን በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኛ እና በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ህጻናት ፍትሕ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ናቸው። 

ጸሐፊው የኢትዮጵያ የውርስ ሕግ መሠረታዊ ሀሳቦች በሚል መጽሐፍ አሳትሞ ለአንባቢ ያበቃ ሲሆን በሕግ የመጀመሪያ ድግሪ እንዲሁም በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በዋና ዳኝነት ከሰባት ዓመት በላይ በማገልገል ይገኛል። 

ጸሐፊው በባሕርዳር ዩኒቨርስቲ የሕግ መምህር ሲሆን በሕግ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ድግሪ አላቸው። ጸሐፊው በኢሜል አድራሻችው muhmetgusl@gmail.com ማግኘት ይችላሉ። 

ጸሐፊው የሕግ አማካሪና ጠበቃ ሲሆን የፌዴራል ጠበቆች ማኅበር ሥራ አስፈጻሚ እና አባል ናቸው። 

The blogger, with a strong legal foundation built on experience as a Public Prosecutor and a Master's degree in International Law, is currently serving as a senior Human Rights Officer at the Ethiopian Human Rights Commission.

ጸሐፊው በዓለም አቀፍ ሕግ ሁለተኛ ዲግሪ ያላቸው ሲሆን በአሁኑ ሰዓት በመንግሥት መሥሪያ ቤት በሕግ ባለሙያነት እያገለገሉ ይግኛሉ። ጸሐፊውን በኢሜይል አድራሻው በ berhanbekele5@gmail.com ማግኘት ይቻላል።

ጸሐፊዋ በዓለም አቀፍ ሕግ ሁለተኛ ዲግሪ ያላት ሲሆን በአሁኑ ሰዓት በመንግሥት መ/ቤት በሕግ ባለሙያነት እያገለገለች ትገኛለች፡፡ ጸሐፊዋን በኢሜይል አድራሻዋ rahmablog1609@gmail.com ማግኘት ይችላሉ።

ጸሐፊዋ በሕግ ጉዳዮች የዘጠኝ ዓመት የሥራ ልምድ ያላቸው ሲሆን በአሁን ሰዓት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በዳኝነት እየሠሩ ይገኛሉ። ጸሐፊዋ ከጂማ ዩኒቨርሲቲ የመጀመርያ ዲግሪያቸውን በ2004 ዓ.ም ያገኙ ሲሆን አሁን 2ኛ ዲግሪያቸውን በኮንስትራክሽን ሕግ እያጠኑ ይገኛሉ።

ጸሐፊው ቀደም ሲል በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለአምስት ዓመት ያህል በረዳት ዳኝነት የሠሩ ሲሆን አሁን በጠበቃነት እና በሕግ አማካሪነት እየሰሩ ይገኛሉ።