Aschalew Tuji Bahirtas graduated from Addis Ababa University, Faculty of Law, and currently working as a Legal Adviser for Save the Children Ethiopia.

በፍርድ የተከለከለ ሰው ሞግዚት ፍቺ የመጠየቅ ሥልጣን አለው ወይ? በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በተሰጠ ውሳኔ ላይ የቀረበ ትችት

ከሰሞኑ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፍቺን በተመለከተ ለየት ያለ ውሳኔ ተሰጥቷል፡: ይህን ውሳኔ ለሕዝብ ይፋ ቢደረግ ጠቃሚ ሃሳብ እንዲሸራሸር ሊረዳ የሚችል ከመሆኑም በላይ ሕጉንም ለመፈተሸ ይረዳል በሚል አስተያየት ለአንባብያን ለማድረስ እሞክራለሁ፡፡ ጉዳዩ ይፋ ቢሆንም ይግባኝ ሊቀርብበት የሚችል በመሆኑ ለጊዜው የግለሰቦችን ስም ተቀይሯል፡፡ የጉዳዩ ዝርዝር ሁኔታውም ከዚህ በታች ባለው መልኩ ተቀምጧል፡፡

  13634 Hits