ጸሐፊው በሕግ ትምህርት የመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም በቢዝነስ ሕግ ትምህርት ደግሞ ሁለተኛ ዲግሪ ያለው ሲሆን በፌዴራል ማናቸውም ፍርድ ቤት ጠበቃ ነው። ጸሐፊውን በኢሜል አድራሻቸው mengistedawit@gmail.com ማግኘት ይችላሉ፡፡

የከተማ መሬት ሕግ በአዲስ አበባ - ክፍል አንድ - የሚል የሕግ መጽሐፌን በማሳተም ለአንባቢያን አቅርቢያለሁ

በመዲናችን የመሬት ሕግ ላይ ትኩረት ያደረገውና ”የከተማ መሬት ሕግ በአዲስ አበባ” የሚል አርዕስት ያለው መጽሐፍ ስለ መሬት ሕግ ጠቅላላ ጽንሰ ሃሳባዊ ጉዳዮችን ጨምሮ ስለ እስከዛሬው የአገራችን የመሬት ስሪት ሁኔታ፣ ከዚሁ ጋር ተያያዥነት ስላላቸው የመዲናችን ዋና ዋና ጉዳዮች ለምሳሌ የመዲናችንን የቆዳ ስፋት፣ የወሰን አከላለል እና ሕጋዊ አቋም የሚያብራሩ እንዲሁም ከመዲናችን ምስረታ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ያለውን የመሬት ስሪት ሁኔታ የሚያስረዱ ነጥቦችን አሁን ለንባብ በበቃው የመጀመሪያው ክፍል ይዟል፡፡

ስለሆነም ይህንኑ የምርምር መጽሐፌን እንድታነቡልኝ ስል በአክብሮት እጋብዛለሁ፡፡

  1986 Hits

Exploring the Protection for Tibeb Patterns under Ethiopian Law: Are Tibeb Patterns Works of Applied Art or Traditional Cultural Expressions?

Traditional dresses are highly dignified among Ethiopians. It is very common to beautify traditional dresses with handwoven embroidery designs, locally referred to as Tibeb. Ethiopians wear traditional dresses decorated with handwoven Tibeb patterns also at important occasions such as religious ceremonies, wedding programs, funerals, public festivals and other cultural events.

  5753 Hits

Ethiopian Public Private Partnership Framework

The partnership between governments and the private sector for public infrastructure development is typically designated as Public Private Partnership. Globally, Public Private Partnerships are used as long-term contractual arrangements between public authorities and private entities for the development and delivery of public services, and they are implemented within an appropriate framework designed for that purpose.

  9241 Hits