በፍርድ ቤት አወዛጋቢ የሆኑ የውርስ ጉዳዮች እና መፍትሔዎቻቸው
እንደመግቢያ ይህ ፅሑፍ “የኢትዮጵያ የውርስ ሕግ መሰረተ-ሐሳቦች” ከሚለው 3ኛ ዕትም መፅሐፍ በ10ኛ ምዕራፍ ላይ የተከተበ ሲሆን በዚህ መፅሐፍ በመጀመሪያ እና በ2ኛ ዕትም ያልነበር ነው፡፡ በዚህ መፅሐፍ በ3ኛ ዕትም በምዕራፍ 10 ላይ ከተነሱ በርካታ ጉዳዮች መካከል...
በኢትዮጵያ ከሕግ አገልግሎት የሚሰበሰብ የተጨማሪ እሴት ታክስና የተርን ኦቨር ታክስ አዙሪት ጥያቄዎችና መውሰብስቦች
በኢትዮጵያ የታክስ አስተዳደር ሥርዓት ውስጥ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የተርን ኦቨር ታክስን በመጠቀም ከሕግ አገልግሎት ሽያጭ ላይ ታክስ እንደሁኔታው በፌዴራሉ እና በክልል መንግሥታት በመጣሉ በተግባርም እየተሰበሰበ ይገኛል።
የማስረጃ ሕግ - ሕጉ እና አተገባበሩ
በሰዎች የእለት ከዕለት መስተጋብር ዉስጥ ከሚፈጠሩ ነገሮች መካከል አንዱ ቅራኔ ነዉ። ቅራኔ ሲኖር ደግሞ የመረጃ ወይም ማስረጃ ጉዳይ አብሮ ይነሳል። በተለይ ለዳኝነት አካላት ማለትም ለፍርድ ቤት፤ ለግልግል እና ለመሳሰሉት በሚቀርቡ ክርክሮች ላይ ማስረጃን ወይም መረጃን የሚመለከቱ ጉዳዮች መነሳታቸዉ አይቀሬ...
Criminal Reinstatement in Ethiopia: Exploring the Factors Behind its Limited Application
Introduction Criminal reinstatement (simply reinstatement) also known as “Expungement” or...
የሕግ አረቃቀቅ ሥርዓት በኢትዮጵያ
ሕግ ማርቀቅ አንዱ እና ዋነኛው የሕግ ሙያ ዘርፍ ነው፡፡ ሕግ ማውጣት የሚያስፈልግበት ዋና ዓላማ የመንግስትን ፖሊሲ ለማስፈፀም ነው፡፡ በዚህም የተነሳ ሕግ የፖሊሲ ማስፈፀሚያ ተደርጎም ይወሰዳል፡፡ የሕግ አረቃቅ ላይ ሊወሰድ የሚገባው ጥንቃቄ እና የአረቃቅ ሂደቱ ሕጉ ከፀደቀ በኋላ የሚኖረው አተገባበር ላይ...
በሌላ ሰው ይዞታ ላይ ቤት የሰራ ሰው መብት - አንዳንድ ነጥቦች
ሲፈጠር የአንድ ቤተሰብ የነበረው መሬት ቤተሰቡ በቢሊዮን ሲራባ አንድ ኢንች አልጨመረም። በመንኮራኩር ሰማይ ቢታሰስ በሮኬት ጠፈር ቢሰነጠቅ በምድር ላይ እንዳለው ያለ መሬት እስካሁን አልተገኘም። በምድር ያለው መሬትም በተለያዩ ምክንያቶች ጠቀሜታው እየቀነሰ፣ ለምነቱ እየጠፋና እየጠበበ ይገኛል። መሬት...
Oromia Lawyers
Adem Koni Jufare Featured
I have several years of experience in private and Governmental Organization and I now am bringing these to my Lawyer skills. I am a licensed and qualified Attorney and Consultant licensed in all Oromia court levels.
Dereje Tariku Featured
Mr. Dereje is a licensed and qualified lawyer practicing both at Addis Ababa and Sebeta Oromia His main area of practice is Criminal law,Civil law,Company law, and the areas that usually go along with it, inter alia, contracts, investment, labor laws
Ibsa Gemeda Featured
I am Advocate and Consultant at law at all Federal and Oromia Courts, since Aprill 2012. I have a Bachelor of Laws (LLB Degree) from Jimma University. Currently I am specializing in Commercial and Corporate Laws (LLM).
Muleta Debel Wakjira Featured
My name is Muleta Debel and I am a licensed lawyer with extensive experience and lawyering skills. Prior to joining advocacy service, I took extensive practical training at Oromia Justice Training Institute and become a judge at Oromia Regional court. I a ...
Solomon Emiru Gutema Featured
I am Solomon Emiru Gutema I am a Licensed Attorney at any Courts and other Court like Institutions at any level in Oromia Regional State and at Federal Level! Specifically, the details of my work is listed in the following manner briefly: • Consult wit ...