Abstract
ሕገ መንግሥት በባሕርይው ጠቅላላ ድንጋጌዎችን የሚይዝ በመሆኑ፤ ሕገ መንግሥትን ከተለዋወጭ የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ እና ማኅበራዊ ሁኔታዎች ጋር ለመጣጣም እና ዘላቂነት ኖሮት ገዚ ሆኖ እንዲኖር ያስችል ዘንድ ማሻሻልን ይጠይቃል፡፡ ለዚህም ሲባል የተፃፉ ሕገ-መንግሥት ያላቸው ሀገራት በሕገ መንግሥታቸው ውስጥ ማሻሻያ ሥርዓቶችን ወይም ማስተካከያ የሚደረግበት ሂደት የሚደነግጉ አንቀጾችን አካተው ይይዛሉ፡፡ በ1987 ዓ.ም የወጣው የኢፌድሪ ሕገ መንግሥትም እንዴት እንደሚሻሻል የማሻሻያ ሥርዓቶቹን በአንቀጽ 104 እና 105 ስር ተደነግጎ ቢገኝም እስካሁን ድረስ ሥርዓቶቹን ተከትሎ ማሻሻያ ሳይደረግበት ቆይቷል።
የኢትዮጵያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ደኤታ አቶ ሬድዋን ሁሴን ታህሳስ 9 2014 ዓ.ም ለቱርኩ አናዶል ኤጀንሲ በሰጡት ቃለ ምልልስ ላይ በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ውስጥ ለረጅም ጊዜ ሲያጨቃጭቁ የቆዩ ጉዳዪች ላይ ምክክር ማድረግና ለሕዝበ ውሳኔ በማቅረብ ሕገ መንግሥቱን ማሻሻልን ጨምሮ ሁሉን አካታች ሀገራዊ የምምክር መድረክ ለማካሄድ መታቀዱን ተናግረዋል። በተመሳሳይ መልኩ የሀገሪቷ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድም የሕገ-መንግሥት ማሻሻያ አጀንዳ ላይ ምክክር እንደሚደረግ በቅርቡ መግለጻቸው ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረትም አገራዊ መግባባት ለመፍጠር ያስችላል ተብሎ የታመነበት የኢትዮጵያ አገራዊ ምክር ኮሚሽን መቋቋሚ አዋጅ በቅርቡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መፅደቁ ይታወሳል፡፡ ነግር ግን የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥት ማሻሻያ ሥርዓቶች እጅግ ውስብስና ጥብቅ (very stringent and rigid) ስለመሆናቸው የዘርፉ ምሁራን ያስረዳሉ፡፡
ጠበቆች ከደንበኞቻቸው፣ ከፍርድ ቤት፣ ከፍትሕ ሥርዓት እና ከሌሎች የሥራ ባልደረቦች(ጠበቆች) ጋር ያላቸው ግንኙነት ለጥብቅና ሙያ ሥነ-ምግባር መሠረት ሲሆኑ እነዚህን ግንኙነቶች ጠንቅቆ መረዳት የጥብቅና ሙያ ኃላፊነትን በአግባቡ ለመረዳት ይረዳል።
ይህ ጽሑፍ ጠበቆች ከደንበኞቻቸው ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለመረዳት የሚያስችል ስለደንበኞች ዓይነቶች ለመጠቆም የተዘጋጀ ነው። በዚህ ጽሑፍ የምድብ አንድ የደንበኛ ዓይነት “ጀማሪ ደንበኛ/ባለጉዳይ” የሚለውን ለማየት እንሞክራለን። ምንም እንኳን ሁሉም ደንበኞች ከዚህ በታች በተዘረዘሩት አራት ምድቦች ውስጥ በትክክል የሚገጣጠሙ ባይሆንም ደንበኞች ከሚያሳዩት ጸባይ እና ተነሳሽነት ደንበኞችን በአራት መመደብ ይችላል።
ጋብቻ የተፈጸመበት ስነ-ስርዓት ማናቸውም አይነት ቢሆንም የጋብቻ መፍረስ የሚያስከትለው ውጤት ተመሳሳይ ነው፡፡ ጋብቻ ከተጋቢዎቹ አንዱ ሲሞት ወይም በፍርድ ቤት የመጥፋት ውሳኔ ሲሰጥ ወይም ጋብቻ ለመፈጸም መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች አንዱ በመጣሱ ምክንያት በሕግ ጋብቻው እንዲፈርስ ሲወሰን ወይም የፍቺ ውሳኔ ሲሰጥ ሊፈርስ ይችላል፡፡
Walking in Addis Ababa is not safe for people with disabilities because the infrastructure is not constructed considering their needs. For example, it is very common to see uncovered drainage line holes which are usually found on the sidewalks and have caused accidents to many. The visually impaired are especially vulnerable to accidents since, in addition to the drainage line holes being left open, the tactile sidewalks which are meant to guide them usually lead directly to the holes.
Abstract
Traditional dresses are highly dignified among Ethiopians. It is very common to beautify traditional dresses with handwoven embroidery designs, locally referred to as Tibeb. Ethiopians wear traditional dresses decorated with handwoven Tibeb patterns also at important occasions such as religious ceremonies, wedding programs, funerals, public festivals and other cultural events.
መግቢያ
አንድ ግብር ከፋይ በንግድ እንቅስቃሴው ያመነበትን ወስኖ ያቀረበውን የሂሣብ መግለጫዎችን የታክስ ባለስልጣኑ የግብር ኦዲት በመስራት ግብር ከፋዩ ሊከፍል የሚገባውን ግብር ይወስናል፡፡ በአገራችን የግብር አወሳሰን ዘዴዎች ሁለት ናቸው፡፡ እነዚህም በሂሳብ መዝገብ ወይም በግምት መሠረት ናቸው፡፡
ግብር ከፋዩ ለግብር አወሳሰን ያቀረበው የሂሳብ መዝገብ ሰነዶች ከተጣራ /ከተመረመረ/ በኋላ በመዝገቡ መሠረት ሊከፈል የሚገባው ግብር የሚወሰን ሲሆን፤ በሌላ በኩል የታክስ ባለሥልጣኑ ግብር ከፋዩ ሊከፍል የሚገባውን ግብር በግምት ሊወስን ይችላል፡፡
በግምት የሚወሰን ግብር በሦስት አይነት ዘዴዎች የሚከናወን ሲሆን እነዚህም፤
1. አጭር መግቢያ
ባሳለፍነው ዓመት ኢትዮጵያ ላለፉት ስድስት አስር አመታት ስትጠቀምበት የነበረውን የንግድ ሕግ በማሻሻል በአዲሱ የንግድ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 ተክታለች፡፡ ለቀድሞ ንግድ ህግ መሻሻል የተለያዩ ምክንያቶች ቢጠቀሱም በሌላው ዓለም የተለመዱ እና ለንግዱ ማህበረሰቡ አስፈላጊ የሆኑ አዳዲስ የንግድ ማህበራትን ማካተት አንዱ እና ዋነኛው ነው፡፡ በቀድሞ የንግድ ህግ አንድ ነጋዴ ሊመሠርት የሚችለው የንግድ ማህበር ወይም ድርጅት ስድስት ዓይነት ሲሆን እነዚህም ተራ የሽርክና ማህበር (ordinary partnership)፣ የህብረት ሽርክና ማህበር (general partnership)፣ ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር (limited Partnership)፣ የእሽሙር ሽርክና ማህበር (joint venture) ፣ የአክሲዮን ማህበር (share compary) እና ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል (private limited company) ማህበር ናቸው፡፡
በአዲሱ የንግድ ሕግ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (One person private limited Company) እና ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር (Limited Liability Partnership) አዲስ የተጨመሩ ማህበራት ሲሆኑ ተራ የሽርክና ማህበር ደግሞ ከአማራጭ ማህበርነት ተቀንሷል፡፡ የዚህ አጭር ፅሁፍ ዓላማ አዳዲስ የተጨመሩትን እንግዳ የንግድ ማህበራት በመመርመር ማስተዋወቅ ነው፡፡
Introduction
Let alone in countries with less developed arbitration industries such as Ethiopia, pathological arbitration clauses are common in countries like the Switzerland, UK, Singapore, and France as well. As stated here, “[a]t least 30 percent of cases have a threshold dispute over arbitrability due to poor drafting of the arbitration clause”.