የሳይበር ክልልና ሀገሮች ለአላዊነታቸውን ለማስከበር የሚከተልዋቸው መርህዎች

ሰላም እንዴት ናችሁ፡፡ በባለፈው ጽሁፌ የሳይበር ክልልና የሀገሮች የለአላዊነት ስልጣን እስከ ምን ድረስ? በሚል ርእስ አንድ ጽሁፍ አስፍሬ እንደነበር ይታወሳል፡፡ ለዛሬ ደግሞ የሳይበር ክልል ለመቆጣጠር ሀገሮች በመከተል ላይ ያሉት መርህዎች ምን ይመስላል? የሚለውን ለማየት እሞክራለሁ፡፡ በዚህ አጋጣሚ ሀለፎም ሃይሉ ለሰጡኝ ምላሽ አመሰግናለሁ፡፡

  11301 Hits
Tags:

የሳይበር ክልልና የሀገሮች የለአላዊነት ስልጣን እስከ ምን ድረስ

የሳይበር ክልል ሲባል የኮምፒውተር ፕሮግራሞች፣ ዳታዎች፣ የኮምፒውተርና የቴሌኮምንኬሽን ግንኙነት፣ የኮምፒውተር ስርአትና በአጠቃላይ እነዚህ መሰረተ ልማት ዝርጋታ፣ እንዲሁም ተጠቃሚዎችን የሚያካትት ክልል ነው በማለት በአጭሩ መግለጽ ይቻላል፡፡ ታዲያ ይህ ክልል የሀገሮች የፖለቲካ ይሁን የመልክአ-ምድር አቀማመጥ የማይገድበው እንዲሁም በሀገሮችና በህዝቦች መካከል ያለው የባህል፣ የቋንቋና የአኗኗር ዘዴ ጫና የማያሳድርበት ከመሆኑ አንጻር ክልሉን የሚመለከቱ ገና ምላሽ ያላገኙ በሀገሮች መካከል ለውዝግብና ያለመግባባት መንስኤ ሊሆኑ የሚችሉ በርካታ ነጥቦች መከሰታቸው አልቀረም፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ይህን ዘርፍ እንዴትና በማን ይተዳደር፣ ዘርፉንስ ከህገወጦች እንዴት እንከላከል እንዲሁም በሀገሮችና ዜጎቻቸው ላይ ደህንነትና ጥቅሞች በህገ ወጦች ይሁን በአንድ አንድ የሀገር መንግስታት አመካኝነት አደጋ ሲቃጣ የሀገሮች ምላሽ ምን ሊሆን ይገባል ህገወጦችንስ ለፍርድ የማቅረብ ስልጣን የማን ሊሆን ይገባል በአጠቃላይ የሀገሮች ሉአላዊነት እንዴት ማስከበር ይቻላል እና የመሳሰሉትን ጉዳዮች ላይ ገና ምላሽ ያላገኙ ጥያቄዎች ይነሳሉ፡፡

  10854 Hits
Tags:

የሳይበር ክልልና የሀገሮች የለአላዊነት ስልጣን እስከ ምን ድረስ ለሚለው ጥያቄ የተሰጠ ምላሽ

አቶ ገብረመስቀል (Gebremeskes Gebrewahd) ወቅታዊ የሆነን ጉዳይ በማንሳትህ ላመሰግንህ እወዳለሁ፡፡ ባነሳኸው ጥያቄ ማለትም የሳይበር ክልል በሃገሮች ሉአላዊነት ላይ ምን ፋይዳ አለው? የሳይበር ክልል መተዳደር ያለበት በሃገራዊ ህግ ነው ወይስ በአለም አቀፍ ህግ? በሚሉ ጉዳዮች ላይ የኔ አስተያየት የሚከተለው ይመስላል። በኔ እምነት በቅድሚያ በሚከተሉት ጥያቄዎች ላይ ግልፅ መሆን ያስፍልጋል።

  14486 Hits
Tags:

The State of Cybercrime Governance in Ethiopia

Like many other countries around the globe, Ethiopia has embraced ICTs and ICT based services as key enabler for social and economic development in the country. Various efforts are also underway to significantly increase Internet connectivity speeds and access. But greater bandwidth will not only mean faster and better internet access but also faster and better means to launch cyber-attacks and opens more opportunities for criminals to exploit naïve users.

  28262 Hits
Tags: