Effect of Irregularities in Public Contract Awarding

Government contract placing is not left to the whim of the individual power holders at the various hierarchies of the government structure. What officials of the government do with the public expenditure should be transparent, and those wielding the power should be accountable to the general public for each and every activity that they do and have it done on behalf of the public. In order to promote efficiency and value-for-money, effectiveness, transparency and probity in the process of government contract formation and to make officials involved in public procurement processes accountable, and thereby curb wide and expansive corrupt practices in their territories, governments have been trying hard to come up with the best possible modern procurement rules. However, irregularities still face almost all public contracts awarding particularly when it is for public construction project. The finding shows that the effects of irregularities in public contract awarding are 1) keeping a public contract awarding with arithmetic error correction when such irregularities are insignificant, 2) reviewing and setting aside a public contract awarding when such irregularities are significant and can affect the outcome of the procurement, 3) avoiding a public contract awarding at all when it is unlawful, 4) disputes between procuring entity and bidders, and 5) civil, administrative and disciplinary, and criminal Liabilities against an employee of procuring entity and/or bidders.

  10387 Hits

‘መንግስት ወይም ለሕዝብ አገልግሎት የቆመ መስሪያ ቤት ላይ’ ግዴታ የሚጥሉ ዉሎች በምን አይነት ቅርጽ መሆን አለባቸዉ?

መግቢያ

የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 1724 እንዲህ ይነበባል፤ መንግስት ወይም ለሕዝብ አገልግሎት የቆሙ መስሪያ ቤቶች ግዴታ የሚዋዋሉባቸዉ ዉሎች ሁሉ በጽሁፍና በሚገባ አኳኋን በፍርድ ቤት መዝገብ ወይም ባንድ ባስተዳደር ክፍል መስሪያ ቤት መዝገብ ወይም ዉል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠዉ ሰዉ ፊት መሰራት አለባቸዉ፡፡ እንግሊዘኛዉ ደግሞ እንዲህ ይነበባል፤ Any contract binding the Government or a public administration shall be in writing and registered with a court, public administration or notary. የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት የሚዋዋላቸዉ ዉሎች በዚህ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.1724 የሚወድቁ ናቸዉ ወይ የሚለዉን ጥያቄ ለመመለስ እሞክራለሁ፡፡ ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነዉ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ.14285 በመጋቢት 15 1997 የሰጠዉ ዉሳኔ ነዉ፡፡

  13728 Hits

ተጨማሪ ማስታወሻ፡‘መንግስት ወይም ለሕዝብ አገልግሎት የቆመ መስሪያ ቤት ላይ’ ግዴታ የሚጥሉ ዉሎች በምን አይነት ቅርጽ መሆን አለባቸዉ?

ሰበር ችሎቱ በመዝገብ ቁጥር 11270 የሚቀራረብ ጭብጥ አጋጥሞት ነበር፡፡ በዚህ መዝገብ የሚሟገቱት የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት እና አንድ የቀድሞ ሰራተኛዉ ናቸዉ፡፡ ጥያቄዉ ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር 42/83 ይሸፈናል ወይ የሚል ነበር፡፡ ይህን የተመለከተዉ ሰበር ችሎቱ በመጋቢት 23 ቀን 1997 በሰጠዉ ዉሳኔ እንዲህ ብሏል፡፡

  13293 Hits