ተከሳሽ በሌለበት የወንጀል ክስ ስለመስማት (Trial in absentia)

1.  ተከሳሽ በሌለበት የወንጀል ክስ ስለመስማት (Trial in absentia) ፅንሰ ሃሳብ

ተከሳሽ በሌለበት የወንጀል ክስ መስማት (Trial in absentia) ማለት ተከሳሹ በወንጀል ክሱ በፍርድ ቤት ጉዳዩ በመታየት ላይ የሚገኝ ቢሆንም ተከሳሹ ግን በአካል በፍርድ ቤት ሳይገኝ ጉዳዩ በሌለበት በመታየት ላይ የሚገኝ ማለት ነው፡፡ ይህ አይነቱ የህግ ስረዓት በተለያዩ ሃገሮች የሚተገበር ሲሆን በእኛም ሃገር በወንጀል ሥነሥርዓት ህጉ እና በመገናኛ ብዙሃን የመረጃ ነፃነት አዋጅ ቁጥር 590/2000 ላይ በልዩ ሁኔታ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ተከሳሽ በሌለበት የወንጀል ክስ መስማት ተገቢነቱ መታየት ያለበት ከወንጀል ህጉ አላማ፤ ከፍትህ እና ከሰብዓዊ መብት አንፃር ነው፡፡

  14543 Hits

The State of Cybercrime Governance in Ethiopia

Like many other countries around the globe, Ethiopia has embraced ICTs and ICT based services as key enabler for social and economic development in the country. Various efforts are also underway to significantly increase Internet connectivity speeds and access. But greater bandwidth will not only mean faster and better internet access but also faster and better means to launch cyber-attacks and opens more opportunities for criminals to exploit naïve users.

  28290 Hits
Tags:

ስለጥፋተኝነት ድርድር (Plea Bargain) አንዳንድ ነጥቦች

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለያዩ ርዕሰ-ጉዳዮች ላይ የሚወጡ ሕጎች ተከሳሽ የተከሰሰበትን ወንጀል ያመነ ከሆነ ወይም ስለተፈፀመው ድርጊት ስለተባባሪዎቹ ሚና ጠቃሚ መረጃ ከሰጠ ከፍርድ ውሳኔ በፊት ሥልጣን ያለው ክፍል ከክሱ ነፃ ሊያደርገው እንደሚችል ደንግገው ይታያሉ፡፡ በተለይ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ለመከላከል ሥራ ላይ የዋሉ ስምምነቶችና ተቀባይነት ያገኙ መግለጫዎች በተደራጁ ወንጀሎች ዙሪያ የሚወጡ ሕጎች በተባባሪዎች ላይ በቂ መረጃ የሚሰጥ ተከሳሽን ከክሱ ነፃ የሚደረግበትን ሥርዐት ሊዘረጉ እንደሚገባ ያመለክታል፡፡ እነዚህን መሰል ድንጋጌዎች በወንጀል በቀረበ ክስ ላይ ጥፋተኝነትን ማመንና (Plea of guilt) ለፍርድ ሂደቱ ተባባሪ ሆኖ መገኘት ከወንጀል ተጠያቂነት ነፃ እስከመሆን ሊደርስ የሚችል የቅጣት ቅናሽ እንደሚያስገኝ የሚያሳዩ ሲሆኑ በሌሎች ሀገሮች በስፋት የሚሠራበትን የጥፋተኝነት ድርድር “Plea bargain” ጽንሰ ሃሳብ የሚያንፀባርቁ ናቸው ማለት ይቻላል፡፡

  10496 Hits

በአደባባይ የሚፈጸም ብልግና እና የኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ

የዛሬው ጽሑፍ የሚያጠነጥነው በወንጀል ሕግ ዙሪያ ነው፡፡ የወንጀል ሕግና የኅብረተሰቡ የሞራል አስተሳሰብ የጠበቀ ቁርኝት አላቸው፡፡ በአብዛኛው በኅብረተሰቡ እንደ ኃጢያት ወይም ነውር የሚቆጠሩ ድርጊቶች በወንጀል ሕግም የሚያስጠይቁ ናቸው፡፡ አመንዝራነት፣ ስርቆት፣ ስድብ፣ ግብረሰዶም ወዘተ. ኃጢያት ወይም ነው ብቻ ሳይሆኑ ወንጀልም ተደርገው በወንጀል ሕጉ እንደሚያስቀጡ ተመልክቶ እናገኛለን፡፡ ይሁን እንጂ ኃጢያት ወይም ነውር የሆነ ድርጊት ሁሉ ግን ወንጀል ላይሆን ይችላል፡፡ ዝሙት አዳሪነት ለዓብነት ብንመለከት ድርጊቱ ኃጢያት ወይም ነውር መሆኑ ባያጠያይቅም፣ በወንጀል ሕጋችን በመርህ ደረጃ የወንጀል ኃላፊነት የማያስከትል ድርጊት ሆኖ እናገኘዋለን፡፡

  12126 Hits
Tags:

Extradition regime under The United Nations Convention against Corruption (UNCAC)

Globalization is easing border restrictions and increasing travel opportunities. Perpetrators use globalization to avoid prosecution and justice. This problem can be solved by creating international cooperation between countries' criminal justice systems. Among others, Extradition has been used in handling transnational criminal matters. Extradition denotes the process of request made by a state to transfer a fugitive from another for purpose of prosecution.

  9108 Hits

በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትሕ ሥርዓት ወንጀለኛን (ተጠርጣሪን) የመያዝ አጠቃላይ አካሔድ

በዚህ ጽሑፍ በኢትዮጵያ የወንጅል ፍትሕ ሥርዓት ውስጥ ተጠርጣሪን በቁጥጥር ሥር ስለመዋል ወይም ስለመያዝ የሚመለከቱ መሠረታዊ ጉዳዮችን ለማብራራት ጥረት ተደርጓል፡፡ በሕገ መንግሥቱ የተረጋገጠውን የሰዎች የነፃነት መብትና በፖሊስ በወንጀል ተጠርጥሮ በቁጥጥር ሥር ስለመዋል መካከል ስላለስ ግንኙነት በትንሹ ገለፃ ለማድረግ ተሞክሯል፡፡ በተጨማሪም ተጠርጣሪዎች የሚያዙባቸውን መንገዶችና እንዴት በቁጥጥር ሥር እንደሚውሉ የሚደነግገውን የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ክፍል በጥልቀት ለመርመር ሙከራ ተደርጓል፡፡

  14506 Hits

የኢትዮጵያ የይቅርታ ሕግ አንዳንድ ነጥቦች

“…ይቅርታ ይደረግልን አዲስ የኢትዮጵያ ባህል ነው፡፡”

                         የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕ/ት ኮ/ል መንግሥቱ ኃ/ማሪያም

መግቢያ

ይቅርታ በእለት ተእለት እንቅስቃሴችን ውስጥ ምን ያህል ዋጋ እንዳለው እና ለማኅበራዊ ህይወታችንም ጥሩ መሆን እንዲሁም መልካም መስተጋብር ጉልህ ሚና እንደአለው የአደባባይ ምስጢር ነው፡፡

  14999 Hits

አመክሮ፤ መብት፣ ሸቀጥ ወይስ ችሮታ?

ፕሬዝደንቱ የስልጣን ጊዜአቸውን ጨርሰው ከሥልጣን ሊወርዱ የወራት ወይም የቀናት ዕድሜ ነው የቀራቸው። ከሥልጣን ከመውረዳቸው በፊት ግን ለወደፊት ሕይወታቸው ገንዘብ ለመሰብሰብ የሚያስችላቸው አንድ አጋጣሚ ከፊታቸው ተደቅኗል። ይህ በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር የሚያስገኝ አጋጣሚ አሁን ባላቸው የፕሬዝዳንትነት ስልጣን ሊያደርጉት የሚችሉት ነገር ነው። ይህ አጋጣሚ “ፕሬዝደንታዊ ይቅርታ” (Presidential pardon) ነው። እስረኛው ይህንን ይቅርታ አግኝቶ ከእስር ከተፈታ የሚከፍለው ገንዘብ እጅግ ብዙ በመሆኑ በሥልጣን ደላላዎች (Power brokers) አማካኝነት ገንዘቡን ተቀብሎ የይቅርታ ሰነዶቹ ላይ ፈረመ።

  10447 Hits

አመክሮና በቀለ ገርባ

የኦሮሞ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኦፌዴን) ምክትል ሊቀመንበርና የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክ ስራ አስፈፃሚ የነበሩት “ህጋዊ የፖለቲካ ፓርቲን ሽፋን በማድረግ  የአሸባሪ ቡድን የሆነው ኦነግ አባል ሆነዋል” በሚል ክስ ተመስርቶባቸው የ8 ዓመት እሥር የተበየነባቸው ሲሆን፤ ይግባኝ ጠይቀው እስሩ ወደ 5 ዓመት ዝቅ ተደርጎላቸዋል፡፡

  8969 Hits

What is Trafficking in Persons?

The issue of trafficking in persons from and within Ethiopia has become a critical issue of concern for the country. The level of concern is clearly reflected in the increased media coverage of the situation of victims of trafficking as well as the measures taken by the government to address the problem through legislative, policy and programmatic mechanisms. While the current attention to the issue is to be commended, there also appears to be some level of confusion as to what trafficking in persons is. The current brief article is an attempt to help clarify the problem.

  15955 Hits