Latest Blog posts
Nigussie Redae
03 May 2023
መግቢያ በኢፌዲሪ ህገመንግስትም ይሁን ኢትዮጵያ በአፀደቀቻቸው አለማቀፋዊ የሰበዓዊ መብት ስምምነቶች እንዲሁም በሌሎች አዋጆች ላይ የተቀመጡ አያሌ የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ተፈፃሚነት እንዲኖራቸው በህግ እና በስርዓት የሚመሩ፤ ዋና ግባቸው እና የሥራ መለኪያቸው ህግ እና ሥርዓትን ማስከበር የሆኑ ተቋማት መኖራቸው ጥያቄ ውስጥ የማይገባ ቅድመ ሁኔታ ነው። እነዚህ ተቋማት እርስ በራሳቸው በ...
1989 Hits
Fesseha Negash Fantaye
22 April 2023
Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy, Mizan Law Review, Vol. 10, No.2, December 2016, p. 341 - 365 (You may download this article from Here) The arbitration agreement ...
1623 Hits
Sesay Goa
17 March 2023
መግቢያ ፡- ተበዳዮች በወንጀል ፍትሕ ሥርዓቱ የነበራቸው የተሳትፎ ሚና፡ ጥቅል ምልከታ በኢትዮጵያ የወንጀል ተጎጂዎች በወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ውስጥ ያላቸው ሚና ከነበረበት የማማ ደረጃ በጊዜ ሂደት ‹‹ከማማ የመውረድ›› ያህል ዝቅ እያለ መጥቷል። ሀገሪቱ በዳግም የኢጣሊያ ወረራ ተፈፅሞባት ከመያዝዋ እ.እ.አ ከ 1935 ዓ.ም በፊት በወንጀል ጉዳት ደርሶባቸው በቀጥታ ተበዳይ የሆኑ ሰዎች ወይም ...
1807 Hits
Fasika Abera
17 March 2023
እንኳን ለአለማቀፍ የሴቶች ቀን አደረሳችሁ። ዛሬ የመጣሁበት ዋነኛ ምክንያት ከዚህ ቀን ማለትም ከአለማቀፍ ሴቶች ቀን እና አለማቀፍ ነጭ ሪቫን ቀን አከባበር ጋር በተያያዘ ሁል ግዜም በአይምሮዬ የሚመላለሱ ጥያቄዎች ስላሉኝ እነሱን ለማንሳት እና ከጉዳዩም ጋር ተያይዞ ከስራ እና በሕይወት የተረዳኋቸውን አንዳንድ ነጥቦች ለማካፈል ነው።...
1558 Hits
Editors Pick
The case originated by the application of two British nationals, Mr Kevin Gillan and Ms Pennie Quinton, against the United Kingdom of Great Britain and Northern Ireland alleging that the powers of sto...
8451 hits
I will try to make this short essay as perceptive as possible and I will try to avoid legal jargon. Legal jargon is thought to make a writer’s essay water-tight, however, I think this is a mispercepti...
10513 hits
አቶ ገብረመስቀል (Gebremeskes Gebrewahd) ወቅታዊ የሆነን ጉዳይ በማንሳትህ ላመሰግንህ እወዳለሁ፡፡ ባነሳኸው ጥያቄ ማለትም የሳይበር ክልል በሃገሮች ሉአላዊነት ላይ ምን ፋይዳ አለው? የሳይበር ክልል መተዳደር ያለበት በሃገራዊ ህግ ነው ወይስ በአለም አቀፍ ህግ? በሚሉ ጉዳዮች ላይ የኔ አስተያየት የሚከተ...
12061 hits
መግቢያ ሀሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት እጅግ መሠረታዊ መብት ከመሆኑ የተነሳ የተለያዩ ሀገራት ሕጋዊ ጥበቃ የሚያደርጉለት ሲሆን በአለማችን ላይ በአንባገነንነታቸው የሚታወቁ መንግሥታት ሰይቀሩ መብቱ ሳይሸራረፍ በሀገራቸው እንደሚጠበቅ ይከራከራሉ። በዚህ ጽሑፍ ሀሳብን በነፃነት መግለጽ መብት በሰፊው ከሚተገበርበት ...
7070 hits
Latest documents
Education and Training Policy of Ethiopia - Amharic version - 2023 7249 Downloads - policies and strategies | 7.6 MB | |
The Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration - the Extent of Party Autonomy 197 Downloads - Arbitration Law | 635.59 KB | |
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ ቅጽ 01-25 8781 Downloads - Federal Supreme Court Cassation Bench Decisions | 10.72 MB | |
ስለ ወንጀል ተጎጂዎች - የአዲስ እይታ አስፈላጊነት በረቂቁ የወንጀል ሕግ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ FEATURED 397 Downloads - Criminal Law | 317.19 KB | |
Federal Supreme Court Cassation Decisions - Table of content Volume 1-25 10408 Downloads - Federal Supreme Court Cassation Bench Decisions | 6.57 MB |
- Details
- Category: Legal News - የሕግ ዜናዎች
አቶ ኤርሚያስ አመልጋ የ500 ሺህ ብር ዋስትና ተፈቀደላቸው
የቀድሞው የአክሰስ ሪል ስቴት ሥራ አስኪያጅ አቶ ኤርሚያስ አመልጋ የ500 ሺህ ብር ዋስትና ተፈቀደላቸው።
መርማሪ ፖሊስ ከተጠርጣሪና ከምስክሮች ቃል መቀበልን ጨምሮ የሰነድ ማስረጃዎችን መሰብሰብ፣ በተለያዩ መስሪያ ቤቶች ማስረጃዎችን እንዲልኩ ማድረግ የሚሉትና መሰል ስራዎችን ሰርቺያለሁ በማለት ለቀሪ ስራዎች የ14 ቀን ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ ጠይቋል።
የአቶ ኤርሚያስ አመልጋ ጠበቆችም ፖሊስ የተሰጠው ጊዜ በቂ በመሆኑ ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ ሊሰጠው አይገባም ሲል ሞግቷል።
ይህ ቢሆን እንኳን የዋስትና መብት ይጠበቅልን ሲሉ አመልክተዋል።
መርማሪ ፖሊስ ግን አቶ አቶ ኤርሚያስ የተጠረጠሩበት ወንጀል ውስብስብና ሌሎች ተጠርጣሪዎችም በመኖራቸው ዋስትና ሊሰጥ አይገባም ብሏል።
የግራ ቀኙን ክርክር ሲመለከት የቆየው የፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ባለፈው የመጨረሻ የሚል ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ መስጠቱን ተከትሎም መርማሪ ፖሊስ የተሰጠው ጊዜ በቂ ነው በማለት ለተጠርጣሪው የ500 ሺህ ብር ዋስትና ፈቅዷል።
ውሳኔውን ተከትሎም ፖሊስ ይግባኝ ሊጠይቅ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።