Latest Blog posts
Nigussie Redae
03 May 2023
መግቢያ በኢፌዲሪ ህገመንግስትም ይሁን ኢትዮጵያ በአፀደቀቻቸው አለማቀፋዊ የሰበዓዊ መብት ስምምነቶች እንዲሁም በሌሎች አዋጆች ላይ የተቀመጡ አያሌ የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ተፈፃሚነት እንዲኖራቸው በህግ እና በስርዓት የሚመሩ፤ ዋና ግባቸው እና የሥራ መለኪያቸው ህግ እና ሥርዓትን ማስከበር የሆኑ ተቋማት መኖራቸው ጥያቄ ውስጥ የማይገባ ቅድመ ሁኔታ ነው። እነዚህ ተቋማት እርስ በራሳቸው በ...
1794 Hits
Fesseha Negash Fantaye
22 April 2023
Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy, Mizan Law Review, Vol. 10, No.2, December 2016, p. 341 - 365 (You may download this article from Here) The arbitration agreement ...
1519 Hits
Sesay Goa
17 March 2023
መግቢያ ፡- ተበዳዮች በወንጀል ፍትሕ ሥርዓቱ የነበራቸው የተሳትፎ ሚና፡ ጥቅል ምልከታ በኢትዮጵያ የወንጀል ተጎጂዎች በወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ውስጥ ያላቸው ሚና ከነበረበት የማማ ደረጃ በጊዜ ሂደት ‹‹ከማማ የመውረድ›› ያህል ዝቅ እያለ መጥቷል። ሀገሪቱ በዳግም የኢጣሊያ ወረራ ተፈፅሞባት ከመያዝዋ እ.እ.አ ከ 1935 ዓ.ም በፊት በወንጀል ጉዳት ደርሶባቸው በቀጥታ ተበዳይ የሆኑ ሰዎች ወይም ...
1708 Hits
Fasika Abera
17 March 2023
እንኳን ለአለማቀፍ የሴቶች ቀን አደረሳችሁ። ዛሬ የመጣሁበት ዋነኛ ምክንያት ከዚህ ቀን ማለትም ከአለማቀፍ ሴቶች ቀን እና አለማቀፍ ነጭ ሪቫን ቀን አከባበር ጋር በተያያዘ ሁል ግዜም በአይምሮዬ የሚመላለሱ ጥያቄዎች ስላሉኝ እነሱን ለማንሳት እና ከጉዳዩም ጋር ተያይዞ ከስራ እና በሕይወት የተረዳኋቸውን አንዳንድ ነጥቦች ለማካፈል ነው።...
1460 Hits
Editors Pick
ግምቱ ተለይቶ የሚታወቅ የፍትሐ ብሔር ክርክር ጉዳይ በመያዝ በፍርድ ቤት ክስ የሚመሰርት ወይም የተከሳሽ ከሳሽነት ክስ የሚያቀርብ ማንኛውም ተከራካሪ በፍትሐብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር 215/1 እና ስለ ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ገንዘብ አከፋፈል በ1945 ዓ/ም በተደነገገው ደንብ መሠረት የዳኝነት ክፍያ ይከፍላል። በዚህ...
6371 hits
Introduction Arbitration is crafted in a way that can satisfy parties’ interest from the beginning until final award is rendered. In each step, decisions rendered by arbitrators may potentially affec...
12686 hits
INTRODUCTION Tax evasion is proscribed as crime under Art 125 of Federal Tax administration proclamation no-983/20081. Under this article, the law proscribes transgressions such as understatement of...
9048 hits
Introduction Let alone in countries with less developed arbitration industries such as Ethiopia, pathological arbitration clauses are common in countries like the Switzerland, UK, Singapore, and F...
3162 hits
Latest documents
Education and Training Policy of Ethiopia - Amharic version - 2023 7210 Downloads - policies and strategies | 7.6 MB | |
The Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration - the Extent of Party Autonomy 187 Downloads - Arbitration Law | 635.59 KB | |
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ ቅጽ 01-25 8541 Downloads - Federal Supreme Court Cassation Bench Decisions | 10.72 MB | |
ስለ ወንጀል ተጎጂዎች - የአዲስ እይታ አስፈላጊነት በረቂቁ የወንጀል ሕግ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ FEATURED 370 Downloads - Criminal Law | 317.19 KB | |
Federal Supreme Court Cassation Decisions - Table of content Volume 1-25 10261 Downloads - Federal Supreme Court Cassation Bench Decisions | 6.57 MB |
- Details
- Category: Legal News - የሕግ ዜናዎች
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት አቶ ተገኔ ጌታነህ ሥራቸውን ለቀቁ
በ2001 የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት በመሆን ተሹመው ለሰባት ዓመታት በጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንትነት ሲያገለግሉ የቆየቱት አቶ ተገኔ ጌታነህ ሥራቸውን በፈቃዳቸው ከሥራቸው የለቀቁ መሆኑን ፎርቹን ጋዜጣ ገለጸ፡፡ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዝዳንቱ ከሳምንት በፊት መልቀቂያ ደብዳቤ ያስገቡ መሆኑ የታወቀ ሲሆን የመልቀቂያቸው ምክንያት ከጤና ጋር የተያያዘ መሆኑን በደብዳቤያቸው እንዳሰፈሩ ተገልጻል።
ይህ ቢሆንም ፕሬዝዳንቱ በጤንነት ያሳቡ እንጂ በመልካም አስተዳደር ላይ የተንሰራፋው ችግር አለመፈታት ከሥራቸው ለመነሳት ምክንያት ነው የሚሉ ጉዳዩን በቅርብት የሚያውቁ ገልጸዋል ሲል ፎርቹን ገልጻል፡፡ በሌላ በኩል የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ ውብሸት ሽፈራው መነሳትም ከጉዳዩ ጋር እንደሚገናኝም የሚገልጹ ሌሎች አስተያየት ሰጪዎችም አልጠፉም፡፡
በኢሉባቡር ዞን በመቱ የተወለዱት እና ለጡረታ ጥቂት ጊዜ የቀራቸው አቶ ተገኔ ጌታነህ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ከመሆናቸው በፊት የከፍተኛ እና የጠቅላይ ፍርድቤት ዳኛ ሆነው አገልግለዋል፡፡