Abyssinia Law Abyssinia Law
  • Home
  • Laws
    • Federal Laws Database
    • Regional Laws
    • Constitutions
    • Audio Legal Resources
  • Decisions
    • Cassation Decisions by Volume
    • Cassation Decisions Database
    • FFI Court Commercial Bench Decisions
  • Blog
  • Resources
    • Researches Papers
    • Policies and Strategies
    • Codes, Commentaries and Explanatory notes
    • Legal Forms
    • Bench Books
    • Human Right Documents
    • Modules and Materials
    • About Our Laws
  • Study On-line
  • know your rights
  • Lawyers
  • Discussions
  • About Us
    • Who Are We
    • Our Partners
    • Advertise with Us
    • Privacy Policy
    • Professional Advice?
    • Contact us
    • How to submit a blog post
  • login
Fasika Abera

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን - የሴቶች ጥቃት ችግር - ሴቶች

በእርግጥ ሁሉም ችግሮች እንደየደረጃቸው እና ጥልቀታቸው በጥናት የሚለዩ መሆኑን አምናለሁ። ይሁን እና ጥናትም ለማድረግ ችግሩ ባለቤት ሊኖረው የሚገባ ስለመሆኑ ደግሞ የምንግባባበት ነው ብየ አስባለሁ። ይህ እንዳለ ሆኖ ጥናትም ለማድረግ ቢሆን መጀመርያ ላይ መነሻ ሊኖረን የሚገባ ነው። ለዚህም ነው ከዚህ ጉዳይ ጋር በተ

Fasika Abera
Human Rights, Public Policy and Law Blog
17 March 2023
Continue reading
Michael Teshome

የግልግል ስምምነት /Arbitration Agreement/ እና የፍርድ ቤቶች ሥልጣን

በውሳኔው ሐተታ ላይ ‹‹…ይህ መርህ የግልግል ዳኛው የግልግል ዳኝነት ስምምነቱ ዋጋ ያለው መሆን አለመሆኑን በተመለከተ የሚነሳ ክርክር ጭምር ሰምቶ መወሰን እንዲችል ሥልጣን የሚሰጠው ቢሆንም ይህ መርህ… በአገራችን በከፊል ተቀባይነት ባለማግኘቱ በዚህ ድንጋጌ መሠረት በአገራችን የግልግል ዳኛ የግልግል ዳኝነት ስምምነቱ

Michael Teshome
Arbitration Blog
22 February 2023
Continue reading
Fesseha Negash Fantaye

ARTICLE REVIEW - Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy

Including the abstract, introduction, and concluding remarks, the author’s work is structured into eight sections. The author used abstract and introduction to introduce readers to his work's content,

Fesseha Negash Fantaye
Opinion/Critiques/Case Comment/Public Lecture
22 April 2023
Continue reading
Sesay Goa

ስለ ወንጀል ተጎጂዎች - የአዲስ ዕይታ አስፈላጊነት በረቂቁ የወንጀል ሕግ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ

ዳግም ኢጣሊያ ወረራ ፈፅሞ ለአምስት አመት ግዛቱን ባስተዳደረበት ጊዜና ኢጣሊያን በእንግሊዝ አጋዥነትና በሀገር ውስጥ በነበሩ አርበኞች ያላቋረጠ ትግል ከሀገር ሲባረር ስልጣን በቀዳማዊ ሀይለ ስላሴ ቁጥጥር ስር ቢገኝም የእንግሊዝ መንግስት አስተዳደር በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ፣ ፓሊቲካዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ጣልቃ ገ

Sesay Goa
Criminal Law Blog
17 March 2023
Continue reading
muluken seid hassen

ስለባልና ሚስት የጋራ እና የግል ንብረቶች በተመለከተ የፌዴራሉን የቤተሰብ ሕግና የተመረጡ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎችን መሰረት በማድረግ የቀረበ

በዚህ ጽሑፍ ጋብቻ በተጋቢዎቹ የግልና የጋራ ንብረት ላይ ስለሚኖረው ውጤት እንዲሁም በጋብቻ ውስጥ የተፈራ ንብረት የግል ወይም የጋራ ሊባል ሲለሚችልበት የሕግ አግባብ፤ በተጋቢዎቹ መካከል የሚደረግ የስጦታ ውል ህጋዊ ውጤቱና የአደራረግ ስነ ስርዓቱ፣በትዳር ውስጥ የወጣ ወጪ ለትዳር ጥቅም ዋለ ሊባል ስለሚችልባቸውና የማ

muluken seid hassen
Family Law Blog
30 December 2022
Continue reading
Nigussie Redae

የዋስትና መብት መከበር ላይ በፖሊስ የሚቀርብ የይግባኝ ጥያቄ ህጋዊ አንድምታው ሲገመገም

እንዳለመታደል ሆኖ የሀገራችን ተቋማት በእጅጉ በግልሰቦች እና በተለያዩ ፖለቲካዊ ተፅዕኖዎች ውስጥ የወደቁ በመሆናቸው የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች አፈፃፀም ላይ ብዙ ጥሰቶች ሲፈፀሙ መቆየታቸው ማስረጃ የማይጠየቅበት እውነት ነው። ከእነዚህ የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ውስጥ በኢፌዲሪ ህገመንግስት አንቀፅ 1

Nigussie Redae
Criminal Law Blog
03 May 2023
Continue reading

Latest Blog posts

Nigussie Redae
Nigussie Redae
03 May 2023
የዋስትና መብት መከበር ላይ በፖሊስ የሚቀርብ የይግባኝ ጥያቄ ህጋዊ አንድምታው ሲገመገም
Criminal Law Blog
መግቢያ በኢፌዲሪ ህገመንግስትም ይሁን ኢትዮጵያ በአፀደቀቻቸው አለማቀፋዊ የሰበዓዊ መብት ስምምነቶች እንዲሁም በሌሎች አዋጆች ላይ የተቀመጡ አያሌ የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ተፈፃሚነት እንዲኖራቸው በህግ እና በስርዓት የሚመሩ፤ ዋና ግባቸው እና የሥራ መለኪያቸው ህግ እና ሥርዓትን ማስከበር የሆኑ ተቋማት መኖራቸው ጥያቄ ውስጥ የማይገባ ቅድመ ሁኔታ ነው። እነዚህ ተቋማት እርስ በራሳቸው በ...
2098 Hits
Read More
Fesseha Negash Fantaye
Fesseha Negash Fantaye
22 April 2023
ARTICLE REVIEW - Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy
Opinion/Critiques/Case Comment/Public Lecture
Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy, Mizan Law Review, Vol. 10, No.2, December 2016, p. 341 - 365 (You may download this article from Here) The arbitration agreement ...
1704 Hits
Read More
Sesay Goa
Sesay Goa
17 March 2023
ስለ ወንጀል ተጎጂዎች - የአዲስ ዕይታ አስፈላጊነት በረቂቁ የወንጀል ሕግ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ
Criminal Law Blog
መግቢያ ፡- ተበዳዮች በወንጀል ፍትሕ ሥርዓቱ የነበራቸው የተሳትፎ ሚና፡ ጥቅል ምልከታ በኢትዮጵያ የወንጀል ተጎጂዎች በወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ውስጥ ያላቸው ሚና ከነበረበት የማማ ደረጃ በጊዜ ሂደት ‹‹ከማማ የመውረድ›› ያህል ዝቅ እያለ መጥቷል። ሀገሪቱ በዳግም የኢጣሊያ ወረራ ተፈፅሞባት ከመያዝዋ እ.እ.አ ከ 1935 ዓ.ም በፊት በወንጀል ጉዳት ደርሶባቸው በቀጥታ ተበዳይ የሆኑ ሰዎች ወይም ...
1873 Hits
Read More
Fasika Abera
Fasika Abera
17 March 2023
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን - የሴቶች ጥቃት ችግር - ሴቶች
Human Rights, Public Policy and Law Blog
እንኳን ለአለማቀፍ የሴቶች ቀን አደረሳችሁ። ዛሬ የመጣሁበት ዋነኛ ምክንያት ከዚህ ቀን ማለትም ከአለማቀፍ ሴቶች ቀን እና አለማቀፍ ነጭ ሪቫን ቀን አከባበር ጋር በተያያዘ ሁል ግዜም በአይምሮዬ የሚመላለሱ ጥያቄዎች ስላሉኝ እነሱን ለማንሳት እና ከጉዳዩም ጋር ተያይዞ ከስራ እና በሕይወት የተረዳኋቸውን አንዳንድ ነጥቦች ለማካፈል ነው።...
1619 Hits
Read More

Editors Pick

Amare Sisay
ተከላካይ ጠበቃ ስለማግኘት መብት ጥቅል እይታ
Criminal Law Blog
  መግቢያ በአሁኑ ወቅት በስፋት ተቀባይነት ካገኙ የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎች በወንጀል ተከሰው ለጠበቃ የመክፈል አቅም ለሌላቸው ሰዎች የሕግ  ድጋፍ መስጠት አንዱ ነው። በመሆኑም ተከላካይ ጠበቃ የማግኘት መብት የተከሰሱ ሰዎች ካሏቸው ሕገ-መንግስታዊ  መብቶች ቀዳሚው ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም። ለምን ቢሉ በዓለማቀ...
15635 hits
Read More
Zelalem Kibret
አመክሮና በቀለ ገርባ
Criminal Law Blog
የኦሮሞ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኦፌዴን) ምክትል ሊቀመንበርና የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክ ስራ አስፈፃሚ የነበሩት “ህጋዊ የፖለቲካ ፓርቲን ሽፋን በማድረግ  የአሸባሪ ቡድን የሆነው ኦነግ አባል ሆነዋል” በሚል ክስ ተመስርቶባቸው የ8 ዓመት እሥር የተበየነባቸው ሲሆን፤ ይግባኝ ጠይቀው እስሩ ወደ 5...
6597 hits
Read More
Fekadu Andargie Mekonnen
በገጠር መሬት የመጠቀም መብትን በዋስትና ማስያዝና አርሶ አደሩ
Property Law Blog
  መሬት ካለው ተፈጥሮዋዊ ባሕርይም ሆነ ግዙፍነት የተነሳ በሃገራችን ፖለቲካል ኢኮኖሚ ማዕከል ሆኖ እስካሁን ዘልቋል፡፡ በተለይም አብዛኛው ሕዝብ በእርሻ  የሚተዳደር ባለበት ሃገር የመሬት ጉዳይ የኢኮኖሚያዊ መሣሪያ ብቻ ሳይሆን ፖለቲካዊ የሆነ ጠቀሜታ አለው፡፡ የሃገሪቱን የመሬት ስሪት (land tenure) ወደ ኋላ...
28335 hits
Read More
Abiyou Girma Tamirat
ሕዝባዊ የግዴታ አገልግሎት መስጠት (የግዴታ ሥራ) እንደ ወንጀል ቅጣት
Criminal Law Blog
  ጣልያንን ለዘጠኝ ዓመታት የመሩት የቀድሞው የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የኤሲ ሚላን እግር ኳስ ክለብ ፕሬዚዳንትና ባለቤት እንዲሁም ቢሊየነሩ ሲልቪዮ ቤርሎስኮኒ በተከሰሱበት የታክስ ማጭበርበር ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው በመገኘታቸው በሚላን ከተማ የሚገኘው ፍርድ ቤት ቤርሎስኮኒ የአራት ዓመታት እስራት ቢፈረድባቸውም የእ...
16125 hits
Read More

Latest documents

Education and Training Policy of Ethiopia - Amharic version - 2023
7263 Downloads  - policies and strategies
7.6 MB
The Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration - the Extent of Party Autonomy
218 Downloads  - Arbitration Law
635.59 KB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ ቅጽ 01-25
8999 Downloads  - Federal Supreme Court Cassation Bench Decisions
10.72 MB
ስለ ወንጀል ተጎጂዎች - የአዲስ እይታ አስፈላጊነት በረቂቁ የወንጀል ሕግ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ FEATURED
408 Downloads  - Criminal Law
317.19 KB
Federal Supreme Court Cassation Decisions - Table of content Volume 1-25
10524 Downloads  - Federal Supreme Court Cassation Bench Decisions
6.57 MB
Print Email
Details
Category: Legal News - የሕግ ዜናዎች

የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ለ40 ዓመታት የራሱ ያደረገው ንብረት ለባለቤቶቹ እንዲመለስ ተወሰነ

በደርግ መንግሥት ከ13 ዓመታት በላይ ታስረው ኢሕአዴግ ኢትዮጵያን ሙሉ በሙሉ ሲቆጣጠር በ1983 ዓ.ም. ከእስር የተፈቱት አምባሳደር ታደለች ኃይለ ሚካኤልና ቤተሰቦቻቸው፣ ለ40 ዓመታት በመንግሥት እጅ የነበረን ንብረታቸውን በፍርድ ቤት ክርክር በመርታታቸው እንዲመለስላቸው ፍርድ ተሰጠ፡፡

በአዋጅ 47/67 ተወርሶ ንብረትነቱ ለመንግሥት እንደተዘዋወረ በመግለጽ፣ የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ በእነአምባሳደር ታደለች የቀረበበትን ክስ ያስተባበለ ቢሆንም፣ ያቀረባቸው ማስረጃዎች ፍርድ ቤቱን ሊያሳምኑ ባለመቻላቸው፣ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 14ኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት፣ ንብረቱን ለከሳሾች እንዲያስረክብና በክስ ሒደቱ ወቅት ያወጡትን ወጪና ኪሳራ እንዲከፍል ፈርዶበታል፡፡ 

እነአምባሳደር ታደለች ከሁለት ዓመታት የፍርድ ቤት ክርክር በኋላ አሸናፊ ሆነው ፍርድ ያገኙበት የንብረት ክርክር የጀመረው፣ ደርግ የከተማ ቦታና ትርፍ ቤት አዋጅን ካወጀ ከ1967 ዓ.ም. ጀምሮ፣ በአባታቸው አቶ ዋኬኔ ፊሊጶስ (በኋላ ኃይለ ሚካኤል ፊሊጶስ ተብሏል) ነበር፡፡

የኅብረተሰባዊ ኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት በ1967 ዓ.ም. ባወጣው የከተማ ቦታና ትርፍ ቤት አዋጅ ቁጥር 47/67 መሠረት፣ ማንኛውም ትርፍ ቤት ያለው ነዋሪ አንዱን መርጦ እንዲወስድ ሲደረግ፣ አቶ ኃይለ ሚካኤል በአሁኑ አራዳ ክፍለ ከተማ ፒያሳ ወደ እሪ በከንቱ መውረጃና ወደ እቴጌ ጣይቱ ሆቴል መታጠፊያ አካባቢ የሚገኘውን ቤታቸውን (የአሁኑ ፓርክ ሆቴልን) ይመርጣሉ፡፡ በወቅቱ ቤቱ ኮሎኔል ሥዩም ኃይሌ የሚባሉ ባለሥልጣን ይኖሩበት ነበር፡፡ ቤቱ በባለሀብቱ የተመረጠ መሆኑ ተገልጾ ለኮሎኔል ሥዩም እንዲለቁ ደብዳቤ ይጻፍላቸዋል፡፡ አቶ ኃይለ ሚካኤል የመረጡት ቤት እስከሚለቀቅላቸው ድረስ፣ 160 ብር እየከፈሉ ተከራይተው ይኖሩበት የነበረው ቤት ኪራይ እንዲቆምም ተደርጓል፡፡ ኪራዩ እንዲቆም የተደረገው በሥራና ቤቶች ሚኒስቴር የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ነው፡፡ ቤቱን የያዙት ኮሎኔል ሥዩም ኃይሌ ግን ቤቱን ሊለቁ ፈቃደኛ አልሆኑም፡፡ 

በሌላ በኩል ኮሎኔሉ ቤት አለቅም ቢሉም፣ አቶ ኃይለ ሚካኤል ለጊዜው የሚኖሩበት ቤት ለሌላ ሰው ሊሰጥ መሆኑ ተገልጾ ቤቱን ለቀው እንዲወጡ ማስጠንቀቂያ ይደርሳቸዋል፡፡ በዚህ ጊዜ ከማስጠንቀቂያው ቀን በኋላ አቶ ኃይለ ሚካኤልን ከቤት አስወጥተው እንዳይጥሏቸው ሲባል በአስቸኳይ ቤት ተፈልጐ እንዲሰጣቸው፣ ለከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ኃላፊ ለነበሩት አቶ ኃይሌ ተድላ ደብዳቤ እንደተጻፈላቸው ለፍርድ ቤቱ በማስረጃነት የቀረቡ ሰነዶች ያስረዳሉ፡፡

ከላይ የተጻፉ ማስረጃዎች በእነአምባሳደር ታደለች በኩል የቀረቡ ሰነዶች መሆናቸውን ፍርድ ቤቱ በፍርዱ ገልጿል፡፡ ፍርድ ቤቱ በደረሰበት ድምዳሜ በ1969 ዓ.ም. እና በ1978 ዓ.ም. የተሰጡ የሰነድ ማስረጃዎች (በተለያዩ የመንግሥት አካላት) የሚያመለክቱት ቤቱ የአቶ ዋኬኔ (ኃይለ ሚካኤል) ፊሊጶስ መሆኑን እንደሆነ ገልጿል፡፡

አቶ ኃይለ ሚካኤል ሕይወታቸው እስካለፈበት 1972 ዓ.ም. ድረስ የመረጡትና እንዲረከቡ የተወሰነላቸውን ቤት ማግኘት አልቻሉም፡፡ እሳቸውን በመተካት ባለቤታቸው ወ/ሮ ብርአልጋ አንብሬ ክርክራቸውን ቀጥለዋል፡፡ ነገር ግን በ1978 ዓ.ም. ደግሞ ቤቱ መኖሪያ ቤት ሳይሆን ድርጅት መሆኑ ተገልጾ፣ ጉዳዩ እስከሚጣራ በሚል ለአቶ ኃይለ ሚካኤል ቤተሰቦች አንድ ቤት ተመርጦ እንዲሰጣቸው ትዕዛዝ ተላለፈ፡፡ 

ተከሳሽ የሆነው የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ (ኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት) ቤቱ በአዋጅ ቁጥር 47/67 የተወረሰ መሆኑን የሚያስረዱለትን ማስረጃዎች ማቅረቡንም ፍርዱ ይገልጻል፡፡ በወቅቱ ቤቱ እንዲመለስላቸው ለከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር አቤቱታ አቅርበው፣ በ1982 ዓ.ም. መመለስ እንደማይቻልና ማካካሻ ግምት እንዲሰጣቸው መወሰኑን የሚያሳይ ሰነድ ለፍርድ ቤቱ ማቅረቡንም አስረድተዋል፡፡

ኤጀንሲው ያቀረበው ሰነድ ግን አቶ ኃይለ ሚካኤል ወይም ቤተሰቦቻቸው ያቀረቡት ሰነድ ሳይሆን፣ ቤቱን አለቅ ብለው አሻፈረኝ ያሉት የኮሎኔል ሥዩም መሆኑን እንደሚያስረዳ ፍርድ ቤቱ ገልጿል፡፡

ቤቶች ኤጀንሲ ቤቱ በአዋጅ ቁጥር 47/67 የተወረሰ መሆኑን የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ሥራ አመራር ቦርድ ማረጋገጡን ገልጾ ሰነድ ያቀረበ ቢሆንም፣ ሰነዱ የሚያስረዳው ግን ስለቤቱ የተነሳው ጉዳይ ለኤጀንሲው ከተሰጠው ሥልጣን ውጪ መሆኑን ጠቅሶ መዝገቡን እንደዘጋው መሆኑን ፍርድ ቤቱ ጠቅሷል፡፡

አዋጅ ቁጥር 47/67 አንቀጽ 16(1) የሚደነግገው፣ በአንድ ከተማ ውስጥ ከአንድ መኖሪያ ቤት ውጪ ትርፍ ቤት ያለው ሰው፣ በራሱ ፍላጐት አንድ መኖሪያ ቤት በመምረጥ መልሶ መረከብ እንደሚችል ነው፡፡ የንግድ ቤት ወይም ከአንድ ቤተሰብ በላይ የሚያስተናግድ መሆኑ በከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር የተረጋገጠ ከሆነ፣ የማይመለስና ማካካሻ የሚሰጥ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ጠቅሷል፡፡

በመሆኑም ቤቶች ኤጀንሲ ቤቱ የንግድ እንደሆነና ከሳሾች ማካካሻ እንዲወስዱ የተከራከረ ቢሆንም፣ ማስረጃ አለማቅረቡን ገልጿል፡፡ በአዋጅ ቁጥር 47/67ም ቤቱን እንደመረጡና ለአቶ ኃይለ ሚካኤል እንደተወሰነላቸው እንጂ፣ ንግድ ቤት ስለመሆኑ ምንም ያለው እንደሌለ አስረድቷል፡፡ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲም ማረጋገጡን አክሏል፡፡ ፍርድ ቤቱ በአጠቃላይ ከሳሾች ካቀረቡት የሰነድ ማስረጃ አኳያ ከሳሾች ቤቱን በውርስ ያገኙት ስለመሆኑ መገንዘቡን አውስቷል፡፡

የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 14ኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት ሰኔ 14 ቀን 2007 ዓ.ም. የአቶ ኃይለ ሚካኤል ፊሊጶስ ወራሾች፣ አምባሳደር ታደለች ኃይለ ሚካኤልና አቶ ዓለማየሁ ኃይለ ሚካኤል ንብረቱ ይገባቸዋል የሚል ፍርድ የሰጠው ባደረገው የሰነዶች ምርመራ ነው፡፡ 

ክሱ በ2005 ዓ.ም. ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍትሐ ብሔር ችሎት ቀርቦ ተከሳሽ የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ፣ ቤቱ በአዋጅ ቁጥር 47/67 የተወረሰ መሆኑንና ከሳሾች ወራሾች ባልሆኑበት የመንግሥት ንብረት መከራከር እንደማይችሉ ገልጾ ያቀረበውን መከራከሪያ ሰምቶ፣ ሐምሌ 17 ቀን 2005 ዓ.ም. ክሱን ውድቅ አድርጐት ነበር፡፡ በክሱ ላይ ግን ከሳሾች አሁን ፍርድ እንዲያገኙ ያደረጓቸው ሰነዶችን አያይዘው አቅርበው ነበር፡፡

እነአምባሳደር ታደለች ግን ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ በማለታቸው፣ ፍርድ ቤቱ ሰኔ 17 ቀን 2007 ዓ.ም. ብይን ሰጥቷል፡፡ ፍርድ ቤቱ በሰጠው ብይን እንደገለጸው፣ ከሳሾች ያቀረቧቸው ሰነዶች ቤቱ በአቶ ዋኬኔ (ኃይለ ሚካኤል) ፊሊጶስ ስም ነው፡፡ በመሆኑም ወራሾች የአቶ ዋኬኔ ፊሊጶስ ወራሾች ናቸው፡፡ በመሆኑም ክሱ ውድቅ የሚሆን ባለመሆኑና ብይኑ ግድፈት ያለበት መሆኑን በመጥቀስ፣ የሥር ፍርድ ቤት ወደ ፍሬ ነገሩ በመግባት ሁለቱን ወገኖች አከራክሮ ተገቢውን ውሳኔ እንዲሰጥ በማዘዝ መዝገቡን መመለሱን ሰነዶች ያስረዳሉ፡፡ ክሱ የተመለሰለት የሥር ፍርድ ቤት (አሁን ፍርድ የሰጠው ፍርድ ቤት) አምስት ጭብጦችን ይዟል፡፡ ከሳሾች ባለቤት መሆን አለመሆናቸውን፣ ቤቱ በአዋጅ ቁጥር 47/67 መወረስ አለመወረሱን፣ ካልተወረሰ ተከሳሽ ለከሳሾች ቤቱን ማስረከብ አለበት የለበትም፣ በኤጀንሲውና ቤቱን በተከራየው ሁለተኛ ተከሳሽ አሁን ቤቱን ፓርክ ሆቴል ብሎ እየሠራበት ያለውና ከኤጀንሲው የተከራየው ነጋዴ መካከል ያለው የኪራይ ውል ካልፈረሰ፣ ቤቱን ለከሳሾች ማስረከብ አለበት የለበትምና ወራሾች የቤቱ ባለቤት ስለመሆናቸው የግድ በአዋጅ ቁጥር 47/67 መሠረት ማስረዳት አለባቸው የለባቸውም የሚሉ ጭብጦችን በመያዝ፣ ከላይ የተዘረዘሩትን ምርመራዎች በማድረግ ፍርድ መስጠቱን ሰነዶቹ ያብራራሉ፡፡ ኤጀንሲው ቤቱን እንዲያስረክብ፣ የወጪና ኪሳራም ተሰልቶ ሲቀርብ እንዲከፍል ተፈርዶበታል፡

EthiopianReporter By EthiopianReporter
EthiopianReporter
Last Updated: 11 October 2022
Hits: 45589
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
  • Prev
  • Next
Copyright © 2023 Abyssinia Law | Making Law Accessible! . All Rights Reserved.
Maintained by Liku Worku Law Office