Details
Category: Legal News - የሕግ ዜናዎች

የባዮ ሴፍቲ ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የባዮ ሴፍቲ ረቂቅ አዋጅን ግንቦት 11 ቀን 2007 ዓ.ም. አጸደቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተፈጥሮ ኃብትና የአካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት በማድረግና የማሻሻያ ሃሳቦችን በማቅረብ ሕጉ እንዲጸድቅ አድርጓል፡፡ 

Abyssinia Law | Making Law Accessible! By Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Last Updated: 11 October 2022
Hits: 49056
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Abyssinia Law | Making Law Accessible!