የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የባዮ ሴፍቲ ረቂቅ አዋጅን ግንቦት 11 ቀን 2007 ዓ.ም. አጸደቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተፈጥሮ ኃብትና የአካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት በማድረግና የማሻሻያ ሃሳቦችን በማቅረብ ሕጉ እንዲጸድቅ አድርጓል፡፡