Abyssinia Law Abyssinia Law
  • Home
  • Laws
    • Federal Laws Database
    • Regional Laws
    • Constitutions
    • Audio Legal Resources
  • Decisions
    • Cassation Decisions by Volume
    • Cassation Decisions Database
    • FFI Court Commercial Bench Decisions
  • Blog
  • Resources
    • Researches Papers
    • Policies and Strategies
    • Codes, Commentaries and Explanatory notes
    • Legal Forms
    • Bench Books
    • Human Right Documents
    • Modules and Materials
    • About Our Laws
  • Study On-line
  • know your rights
  • Lawyers
  • Discussions
  • About Us
    • Who Are We
    • Our Partners
    • Advertise with Us
    • Privacy Policy
    • Professional Advice?
    • Contact us
    • How to submit a blog post
  • login
Fasika Abera

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን - የሴቶች ጥቃት ችግር - ሴቶች

በእርግጥ ሁሉም ችግሮች እንደየደረጃቸው እና ጥልቀታቸው በጥናት የሚለዩ መሆኑን አምናለሁ። ይሁን እና ጥናትም ለማድረግ ችግሩ ባለቤት ሊኖረው የሚገባ ስለመሆኑ ደግሞ የምንግባባበት ነው ብየ አስባለሁ። ይህ እንዳለ ሆኖ ጥናትም ለማድረግ ቢሆን መጀመርያ ላይ መነሻ ሊኖረን የሚገባ ነው። ለዚህም ነው ከዚህ ጉዳይ ጋር በተ

Fasika Abera
Human Rights, Public Policy and Law Blog
17 March 2023
Continue reading
Sesay Goa

ስለ ወንጀል ተጎጂዎች - የአዲስ ዕይታ አስፈላጊነት በረቂቁ የወንጀል ሕግ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ

ዳግም ኢጣሊያ ወረራ ፈፅሞ ለአምስት አመት ግዛቱን ባስተዳደረበት ጊዜና ኢጣሊያን በእንግሊዝ አጋዥነትና በሀገር ውስጥ በነበሩ አርበኞች ያላቋረጠ ትግል ከሀገር ሲባረር ስልጣን በቀዳማዊ ሀይለ ስላሴ ቁጥጥር ስር ቢገኝም የእንግሊዝ መንግስት አስተዳደር በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ፣ ፓሊቲካዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ጣልቃ ገ

Sesay Goa
Criminal Law Blog
17 March 2023
Continue reading
muluken seid hassen

ስለባልና ሚስት የጋራ እና የግል ንብረቶች በተመለከተ የፌዴራሉን የቤተሰብ ሕግና የተመረጡ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎችን መሰረት በማድረግ የቀረበ

በዚህ ጽሑፍ ጋብቻ በተጋቢዎቹ የግልና የጋራ ንብረት ላይ ስለሚኖረው ውጤት እንዲሁም በጋብቻ ውስጥ የተፈራ ንብረት የግል ወይም የጋራ ሊባል ሲለሚችልበት የሕግ አግባብ፤ በተጋቢዎቹ መካከል የሚደረግ የስጦታ ውል ህጋዊ ውጤቱና የአደራረግ ስነ ስርዓቱ፣በትዳር ውስጥ የወጣ ወጪ ለትዳር ጥቅም ዋለ ሊባል ስለሚችልባቸውና የማ

muluken seid hassen
Family Law Blog
30 December 2022
Continue reading
Nigussie Redae

የዋስትና መብት መከበር ላይ በፖሊስ የሚቀርብ የይግባኝ ጥያቄ ህጋዊ አንድምታው ሲገመገም

እንዳለመታደል ሆኖ የሀገራችን ተቋማት በእጅጉ በግልሰቦች እና በተለያዩ ፖለቲካዊ ተፅዕኖዎች ውስጥ የወደቁ በመሆናቸው የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች አፈፃፀም ላይ ብዙ ጥሰቶች ሲፈፀሙ መቆየታቸው ማስረጃ የማይጠየቅበት እውነት ነው። ከእነዚህ የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ውስጥ በኢፌዲሪ ህገመንግስት አንቀፅ 1

Nigussie Redae
Criminal Law Blog
03 May 2023
Continue reading
Fesseha Negash Fantaye

ARTICLE REVIEW - Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy

Including the abstract, introduction, and concluding remarks, the author’s work is structured into eight sections. The author used abstract and introduction to introduce readers to his work's content,

Fesseha Negash Fantaye
Opinion/Critiques/Case Comment/Public Lecture
22 April 2023
Continue reading
Michael Teshome

የግልግል ስምምነት /Arbitration Agreement/ እና የፍርድ ቤቶች ሥልጣን

በውሳኔው ሐተታ ላይ ‹‹…ይህ መርህ የግልግል ዳኛው የግልግል ዳኝነት ስምምነቱ ዋጋ ያለው መሆን አለመሆኑን በተመለከተ የሚነሳ ክርክር ጭምር ሰምቶ መወሰን እንዲችል ሥልጣን የሚሰጠው ቢሆንም ይህ መርህ… በአገራችን በከፊል ተቀባይነት ባለማግኘቱ በዚህ ድንጋጌ መሠረት በአገራችን የግልግል ዳኛ የግልግል ዳኝነት ስምምነቱ

Michael Teshome
Arbitration Blog
22 February 2023
Continue reading

Latest Blog posts

Nigussie Redae
Nigussie Redae
03 May 2023
የዋስትና መብት መከበር ላይ በፖሊስ የሚቀርብ የይግባኝ ጥያቄ ህጋዊ አንድምታው ሲገመገም
Criminal Law Blog
መግቢያ በኢፌዲሪ ህገመንግስትም ይሁን ኢትዮጵያ በአፀደቀቻቸው አለማቀፋዊ የሰበዓዊ መብት ስምምነቶች እንዲሁም በሌሎች አዋጆች ላይ የተቀመጡ አያሌ የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ተፈፃሚነት እንዲኖራቸው በህግ እና በስርዓት የሚመሩ፤ ዋና ግባቸው እና የሥራ መለኪያቸው ህግ እና ሥርዓትን ማስከበር የሆኑ ተቋማት መኖራቸው ጥያቄ ውስጥ የማይገባ ቅድመ ሁኔታ ነው። እነዚህ ተቋማት እርስ በራሳቸው በ...
1994 Hits
Read More
Fesseha Negash Fantaye
Fesseha Negash Fantaye
22 April 2023
ARTICLE REVIEW - Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy
Opinion/Critiques/Case Comment/Public Lecture
Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy, Mizan Law Review, Vol. 10, No.2, December 2016, p. 341 - 365 (You may download this article from Here) The arbitration agreement ...
1623 Hits
Read More
Sesay Goa
Sesay Goa
17 March 2023
ስለ ወንጀል ተጎጂዎች - የአዲስ ዕይታ አስፈላጊነት በረቂቁ የወንጀል ሕግ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ
Criminal Law Blog
መግቢያ ፡- ተበዳዮች በወንጀል ፍትሕ ሥርዓቱ የነበራቸው የተሳትፎ ሚና፡ ጥቅል ምልከታ በኢትዮጵያ የወንጀል ተጎጂዎች በወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ውስጥ ያላቸው ሚና ከነበረበት የማማ ደረጃ በጊዜ ሂደት ‹‹ከማማ የመውረድ›› ያህል ዝቅ እያለ መጥቷል። ሀገሪቱ በዳግም የኢጣሊያ ወረራ ተፈፅሞባት ከመያዝዋ እ.እ.አ ከ 1935 ዓ.ም በፊት በወንጀል ጉዳት ደርሶባቸው በቀጥታ ተበዳይ የሆኑ ሰዎች ወይም ...
1809 Hits
Read More
Fasika Abera
Fasika Abera
17 March 2023
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን - የሴቶች ጥቃት ችግር - ሴቶች
Human Rights, Public Policy and Law Blog
እንኳን ለአለማቀፍ የሴቶች ቀን አደረሳችሁ። ዛሬ የመጣሁበት ዋነኛ ምክንያት ከዚህ ቀን ማለትም ከአለማቀፍ ሴቶች ቀን እና አለማቀፍ ነጭ ሪቫን ቀን አከባበር ጋር በተያያዘ ሁል ግዜም በአይምሮዬ የሚመላለሱ ጥያቄዎች ስላሉኝ እነሱን ለማንሳት እና ከጉዳዩም ጋር ተያይዞ ከስራ እና በሕይወት የተረዳኋቸውን አንዳንድ ነጥቦች ለማካፈል ነው።...
1560 Hits
Read More

Editors Pick

Michael Teshome
Immediate appeal in Ethiopian Arbitration Law?
Arbitration Blog
  An interesting article, published on Jimma University Journal of Law, entitled “the immediate appealability of a court order against arbitration: it should be allowed and even made compulsory”, argu...
13432 hits
Read More
Fantahun Mengiste
የኢትዮጵያ የብር ኖቶችና የባንኮች አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓተ-ልማድ ከአካል-ጉዳተኞች መብት አንጻር  
Banking & Negotiable Instrument Law Blog
  መግቢያ   በሀገራችን ከ20 ሚሊዮን  በላይ የአካል ጉዳት ያለባቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ይገኛሉ፡፡ እነዚህ የህብረተሰብ ክፍሎች እንደማንኛውም ሰው የተለያዩ የመንግሥትና የግል ተቋማት አገልግሎቶችን ለመጠቀም የተለያዩ መሰናክሎች ይገጥሟቸዋል፡፡ በዚህ ጽሑፍ አካል-ጉዳተኞች በኢትዮጵያ የብር ኖቶች አጠቃቀም እና በባ...
5313 hits
Read More
Liku Worku
ለተዋጣለት ወንጀል ምርመራ የሚጠቅሙ ቀዳሚ ነገሮች
Criminal Law Blog
  1. የወንጀል ሕጉን ይዘት በጥልቀት መረዳት የማንኛውም የወንጀል ምርመራ የመጀመሪያ አቅጣጫ ተፈጸመ የተባለው ድርጊት በትክክል በወንጀል ሕግ ወይም በሌሎች ሕጎች ላይ በወንጀል የሚያስቀጣ መሆኑንና አለመሆኑን ማረጋገጥ ነው፡፡ የወንጀል ሕጉን ይዘቶች ጠንቅቆ አለመረዳት መርማሪዎች፡- ትክክል ባልሆነ መነሻ የወንጀል ...
22526 hits
Read More
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
ተደራሽ ግን ርካሽ ዳኝነት - የኦሮሚያ ወረዳ ፍርድ ቤቶች ምልከታ
Opinion/Critiques/Case Comment/Public Lecture
በዳኛው ገጠመኝ እንጀምር። የአንዱ የኦሮሚያ ወረዳ ፍ/ቤት ዳኛ ለተዘዋዋሪ ችሎት በሕዝብ ትራንስፖርት እየሄደ ነበር። መኪናው ውስጡ ሞልቶ ረዳቱ ከላይ ለመጫን ይቃጣዋል። መኪናው ላይ የተፃፉ ጥቅሶች እንቅጩን ይናገራሉ። "ታሪፍ እንጂ ትራፊክ የለም፣ ጠጋ ጠጋ በሉ"  "የሰው ልጅ ክቡር ነው፣ ትርፍ ሰው የለም ግቡ" "...
8568 hits
Read More

Latest documents

Education and Training Policy of Ethiopia - Amharic version - 2023
7249 Downloads  - policies and strategies
7.6 MB
The Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration - the Extent of Party Autonomy
197 Downloads  - Arbitration Law
635.59 KB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ ቅጽ 01-25
8781 Downloads  - Federal Supreme Court Cassation Bench Decisions
10.72 MB
ስለ ወንጀል ተጎጂዎች - የአዲስ እይታ አስፈላጊነት በረቂቁ የወንጀል ሕግ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ FEATURED
399 Downloads  - Criminal Law
317.19 KB
Federal Supreme Court Cassation Decisions - Table of content Volume 1-25
10412 Downloads  - Federal Supreme Court Cassation Bench Decisions
6.57 MB
Print Email
Details
Category: Legal News - የሕግ ዜናዎች

የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ለባለጉዳዮችና ለመላው ሕብረተሰብ በቀላሉ መረጃ ለመስጠት ያስገነባው 992 የነፃ የጥሪ ማዕከል በይፋ ሥራ ጀመረ

የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ለባለጉዳዮችና ለመላው ሕብረተሰብ በቀላሉ መረጃ ለመስጠት ያስገነባው 992 የነፃ የጥሪ ማዕከል በይፋ ሥራ ጀመረ፡፡

ከጥር/2006 ዓ.ም. ጀምሮ በሙከራ ላይ ቆይቶ ሰኔ 13/2006 ዓ.ም. በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኘሬዚዳንት ክቡር አቶ ተገኔ ጌታነህ በይፋ ተመርቆ ሥራ የጀመረው የነፃ የጥሪ ማዕከል የፍ/ቤቱን ተገልጋዮች ጨምሮ ለዜጐች ወቅታዊና ፈጣን መረጃ በመስጠት የላቀ አስተዋፅዖ ያበረክታል፡፡ ተገልጋዮች በፍርዱ ሂደት ያለ ጉዳያቸውም ሆነ ስለ ፍ/ቤቱ አሠራር አደረጃጀትና ተዛማጅ ጉዳዮች ወደ ነፃ የጥሪ ማዕከል ደውለው በቀላሉ መረጃ አንዲያገኙ ያግዛል፡፡ በይፋ ሥራውን የጀመረው የጥሪ ማዕከሉ ባለጉዳዮች ብቻ ሳይሆኑ ዜጎችም ጭምር የፍ/ቤቱ አገልግሎተ አሰጣጥን ጨምሮ ፍ/ቤቱን የሚመለከት ማንኛውም መረጃ በነፃ የስልክ መስመሩ ጠይቀው ምላሽ የሚያገኙበት እንደሆነም ተገልጿል፡፡

SC Call Center

የጥሪ ማዕከሉ ከዋናው የፍ/ቤቶች የመረጃ ቋት ፣ ከድረ-ገፅና ከእያንዳንዱ የሥራ ክፍል ጋር የሚገናኝ ስለሆነ ዜጎች ከዕለታዊ ሥራቸው ሳይስተጓጎሎ መረጃ በቀላሉ የሚያገኙበት አሰራር ይፈጥራል ተብሏል፡፡


አዲሱ የጥሪ ማዕከል ከነባሩ ሰው አልባ የጥሪ ማዕከል በሚሰጠው የመረጃ አይነትና ስፋት እጅግ የተለየ ሲሆን በአንዴ 18 ሰዎችን የማስተናገድ ዓቅም እንዳለው ተገልጿል፡፡ ለበርካታ ዓመታት ሥራ ላይ የቆየው የፍ/ቤቱ ሰው አልባ የጥሪ ማዕከል ባለጉዳዮች ጉዳያቸው ለመቼ እንደተቀጠረ ለማወቅ ብቻ የሚያገለግልና በአንዴ ከሁለት ሰው በላይ የማስተናገድ ዓቅም እንዳልነበረው ታውቋል፡፡


አዲሱ የጥሪ ማዕከል በተለይ በፍትህ አካላት የሚያልፉ ሕፃናት የሕግ፣ የማህበራዊና ሥነ-ልቦናዊ ምክርና ድጋፍ ለሚፈልጉ ዜጎች የተሟላ መረጃ ለመስጠት እጅግ ጠቃሚ የመረጃ ምንጭ ሆኖ ያገለግላል፡፡


የጥሪ ማዕከሉ በይፋ ሥራ መጀመሩን ያበሰሩት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኘሬዚዳንት ክቡር አቶ ተገኔ ጌታነህ እንደተናገሩት የማዕከሉ መገንባት የፌዴራል ፍ/ቤቶችን ይበልጥ ቀልጣፋና ተደራሽ ለማድረግም ሆነ ሕብረተሰቡ ስለ ፍርድ ገቤቶች የሚፈልገውን መረጃ በቀላሉ የሚያገኝበት አሰራር ለማጠናከር ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል ብለዋል፡፡ የጥሪ ማዕከሉ ፍ/ቤቱ ከሕበረተሰቡ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ያለውን ፋይዳ እንዲህ በማለት ይገልፁታል፡፡ ወደፊት የጥሪ ማዕከሉ በዜጎችና በፍ/ቤቶች መካከል ያለው ግንኙነት ለማጠንከርና ዜጎች በፍ/ቤቶች ላይ ያላቸውን አስተያየት ለመቀበልና ለዕቅዶች እንደ ግብአት ለመጠቀም ዕቅድ እንዳለም መግለፅ እወዳለሁ ብለዋል፡፡


የፌዴራል ፍ/ቤቶች ባለፉት ዓመታት የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጡን ይበልጥ ተደራሽና ቀልጣፋ ለማድረግ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊ ሥርዓት መዘርጋትተችሏል፡፡ በአሁኑ ወቅት ፍ/ቤቱ በመላ ሃገሪቱ ባሉት 23 ማዕከላት አማካኝነት ዳኝነትን በኢንተርኔት በታገዘ የርቀት የቪዲዮ ኮንፈረንስ አማካኝነት አልግሎቱ ባልተዳረሰባቸው አካባቢዎች ተደራሽ የማድረጉ ሥራ በስፋት እየተሰራ እንደሆነ ኘሬዚዳንቱ ገልፀዋል፡፡ በዚህ ምከንያት የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከጥቂት ዓመታት በፊት በተዘዋዋሪ ችሎት ወደ ክልሎች በመሄድ ይሰጥ የበረውን የችሎት አገልግሎት በማስቀረት የክልል ተከራካሪ ወገኖች ከዕለታዊ ስራቸውና ከአካባቢያቸው ሳይርቁ በአቀራቢያቸው አገልግሎት የሚያገኙበት ሁኔታ መፈጠሩን ተናግረዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊ የመዝገብ አያያዝ፣ የችሎት ቀረፃና የፍ/ቤት ተገልጋዮች ዕለታዊ ቀጠሮአቸውን የሚከታተሉበት የኘላዝማ ስክሪን እና ተች ስክሪን ቴክኖሎጂዎችን በመዘርጋት የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጡን ፈጣንና ዘመናዊ ማድረግ ተችሏል ብለዋል፡፡


የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን አማረ በበኩላቸው መረጃ ለመስጠት በተገነባው የጥሪ ማዕከል አንድ አስተባባሪና ስድስት የጥሪ ማዕከል ባለሙያዎችን በመቅጠር ሥራ መጀመሩን ገልፀው ዜጎች 992 በመደወል መረጃ ማግኘት እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡


ሰኔ 13 / 2006 ዓ.ም. በተከናወነው የጥሪ ማዕከሉ የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የፌዴራልና የከልል ፍ/ቤቶች የበላይ አመራሮች የተገኙ ሲሆን ለጥሪ ማዕከሉ ግንባታ የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ተቋማትና ግለሰቦት የምስክር ወረቀት ተሰጥቷል፡፡

Federal Supreme Court By Federal Supreme Court
Federal Supreme Court
Last Updated: 11 October 2022
Hits: 36064
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
  • Prev
  • Next
Copyright © 2023 Abyssinia Law | Making Law Accessible! . All Rights Reserved.
Maintained by Liku Worku Law Office