Abyssinia Law Abyssinia Law
  • Home
  • Laws
    • Federal Laws Database
    • Regional Laws
    • Constitutions
    • Audio Legal Resources
  • Decisions
    • Cassation Decisions by Volume
    • Cassation Decisions Database
    • FFI Court Commercial Bench Decisions
  • Blog
  • Resources
    • Researches Papers
    • Policies and Strategies
    • Codes, Commentaries and Explanatory notes
    • Legal Forms
    • Bench Books
    • Human Right Documents
    • Modules and Materials
    • About Our Laws
  • Study On-line
  • know your rights
  • Lawyers
  • Discussions
  • About Us
    • Who Are We
    • Our Partners
    • Advertise with Us
    • Privacy Policy
    • Professional Advice?
    • Contact us
    • How to submit a blog post
  • login
muluken seid hassen

ስለባልና ሚስት የጋራ እና የግል ንብረቶች በተመለከተ የፌዴራሉን የቤተሰብ ሕግና የተመረጡ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎችን መሰረት በማድረግ የቀረበ

በዚህ ጽሑፍ ጋብቻ በተጋቢዎቹ የግልና የጋራ ንብረት ላይ ስለሚኖረው ውጤት እንዲሁም በጋብቻ ውስጥ የተፈራ ንብረት የግል ወይም የጋራ ሊባል ሲለሚችልበት የሕግ አግባብ፤ በተጋቢዎቹ መካከል የሚደረግ የስጦታ ውል ህጋዊ ውጤቱና የአደራረግ ስነ ስርዓቱ፣በትዳር ውስጥ የወጣ ወጪ ለትዳር ጥቅም ዋለ ሊባል ስለሚችልባቸውና የማ

muluken seid hassen
Family Law Blog
30 December 2022
Continue reading
Michael Teshome

የግልግል ስምምነት /Arbitration Agreement/ እና የፍርድ ቤቶች ሥልጣን

በውሳኔው ሐተታ ላይ ‹‹…ይህ መርህ የግልግል ዳኛው የግልግል ዳኝነት ስምምነቱ ዋጋ ያለው መሆን አለመሆኑን በተመለከተ የሚነሳ ክርክር ጭምር ሰምቶ መወሰን እንዲችል ሥልጣን የሚሰጠው ቢሆንም ይህ መርህ… በአገራችን በከፊል ተቀባይነት ባለማግኘቱ በዚህ ድንጋጌ መሠረት በአገራችን የግልግል ዳኛ የግልግል ዳኝነት ስምምነቱ

Michael Teshome
Arbitration Blog
22 February 2023
Continue reading
Sesay Goa

ስለ ወንጀል ተጎጂዎች - የአዲስ ዕይታ አስፈላጊነት በረቂቁ የወንጀል ሕግ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ

ዳግም ኢጣሊያ ወረራ ፈፅሞ ለአምስት አመት ግዛቱን ባስተዳደረበት ጊዜና ኢጣሊያን በእንግሊዝ አጋዥነትና በሀገር ውስጥ በነበሩ አርበኞች ያላቋረጠ ትግል ከሀገር ሲባረር ስልጣን በቀዳማዊ ሀይለ ስላሴ ቁጥጥር ስር ቢገኝም የእንግሊዝ መንግስት አስተዳደር በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ፣ ፓሊቲካዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ጣልቃ ገ

Sesay Goa
Criminal Law Blog
17 March 2023
Continue reading
Fesseha Negash Fantaye

ARTICLE REVIEW - Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy

Including the abstract, introduction, and concluding remarks, the author’s work is structured into eight sections. The author used abstract and introduction to introduce readers to his work's content,

Fesseha Negash Fantaye
Opinion/Critiques/Case Comment/Public Lecture
22 April 2023
Continue reading
Fasika Abera

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን - የሴቶች ጥቃት ችግር - ሴቶች

በእርግጥ ሁሉም ችግሮች እንደየደረጃቸው እና ጥልቀታቸው በጥናት የሚለዩ መሆኑን አምናለሁ። ይሁን እና ጥናትም ለማድረግ ችግሩ ባለቤት ሊኖረው የሚገባ ስለመሆኑ ደግሞ የምንግባባበት ነው ብየ አስባለሁ። ይህ እንዳለ ሆኖ ጥናትም ለማድረግ ቢሆን መጀመርያ ላይ መነሻ ሊኖረን የሚገባ ነው። ለዚህም ነው ከዚህ ጉዳይ ጋር በተ

Fasika Abera
Human Rights, Public Policy and Law Blog
17 March 2023
Continue reading
Nigussie Redae

የዋስትና መብት መከበር ላይ በፖሊስ የሚቀርብ የይግባኝ ጥያቄ ህጋዊ አንድምታው ሲገመገም

እንዳለመታደል ሆኖ የሀገራችን ተቋማት በእጅጉ በግልሰቦች እና በተለያዩ ፖለቲካዊ ተፅዕኖዎች ውስጥ የወደቁ በመሆናቸው የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች አፈፃፀም ላይ ብዙ ጥሰቶች ሲፈፀሙ መቆየታቸው ማስረጃ የማይጠየቅበት እውነት ነው። ከእነዚህ የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ውስጥ በኢፌዲሪ ህገመንግስት አንቀፅ 1

Nigussie Redae
Criminal Law Blog
03 May 2023
Continue reading

Latest Blog posts

Nigussie Redae
Nigussie Redae
03 May 2023
የዋስትና መብት መከበር ላይ በፖሊስ የሚቀርብ የይግባኝ ጥያቄ ህጋዊ አንድምታው ሲገመገም
Criminal Law Blog
መግቢያ በኢፌዲሪ ህገመንግስትም ይሁን ኢትዮጵያ በአፀደቀቻቸው አለማቀፋዊ የሰበዓዊ መብት ስምምነቶች እንዲሁም በሌሎች አዋጆች ላይ የተቀመጡ አያሌ የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ተፈፃሚነት እንዲኖራቸው በህግ እና በስርዓት የሚመሩ፤ ዋና ግባቸው እና የሥራ መለኪያቸው ህግ እና ሥርዓትን ማስከበር የሆኑ ተቋማት መኖራቸው ጥያቄ ውስጥ የማይገባ ቅድመ ሁኔታ ነው። እነዚህ ተቋማት እርስ በራሳቸው በ...
1581 Hits
Read More
Fesseha Negash Fantaye
Fesseha Negash Fantaye
22 April 2023
ARTICLE REVIEW - Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy
Opinion/Critiques/Case Comment/Public Lecture
Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy, Mizan Law Review, Vol. 10, No.2, December 2016, p. 341 - 365 (You may download this article from Here) The arbitration agreement ...
1331 Hits
Read More
Sesay Goa
Sesay Goa
17 March 2023
ስለ ወንጀል ተጎጂዎች - የአዲስ ዕይታ አስፈላጊነት በረቂቁ የወንጀል ሕግ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ
Criminal Law Blog
መግቢያ ፡- ተበዳዮች በወንጀል ፍትሕ ሥርዓቱ የነበራቸው የተሳትፎ ሚና፡ ጥቅል ምልከታ በኢትዮጵያ የወንጀል ተጎጂዎች በወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ውስጥ ያላቸው ሚና ከነበረበት የማማ ደረጃ በጊዜ ሂደት ‹‹ከማማ የመውረድ›› ያህል ዝቅ እያለ መጥቷል። ሀገሪቱ በዳግም የኢጣሊያ ወረራ ተፈፅሞባት ከመያዝዋ እ.እ.አ ከ 1935 ዓ.ም በፊት በወንጀል ጉዳት ደርሶባቸው በቀጥታ ተበዳይ የሆኑ ሰዎች ወይም ...
1531 Hits
Read More
Fasika Abera
Fasika Abera
17 March 2023
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን - የሴቶች ጥቃት ችግር - ሴቶች
Human Rights, Public Policy and Law Blog
እንኳን ለአለማቀፍ የሴቶች ቀን አደረሳችሁ። ዛሬ የመጣሁበት ዋነኛ ምክንያት ከዚህ ቀን ማለትም ከአለማቀፍ ሴቶች ቀን እና አለማቀፍ ነጭ ሪቫን ቀን አከባበር ጋር በተያያዘ ሁል ግዜም በአይምሮዬ የሚመላለሱ ጥያቄዎች ስላሉኝ እነሱን ለማንሳት እና ከጉዳዩም ጋር ተያይዞ ከስራ እና በሕይወት የተረዳኋቸውን አንዳንድ ነጥቦች ለማካፈል ነው።...
1284 Hits
Read More

Editors Pick

Ghetnet Metiku Woldegiorgis
Responses to Homelessness and its Impacts in Ethiopia
Others
Housing forms an indispensable part of ensuring human dignity since it is essential for health, privacy and personal space, security and protection from inclement weather, and social space.  In this c...
14667 hits
Read More
Dawit Mengiste
Ethiopian Public Private Partnership Framework
Commercial Law Blog
  Preface The partnership between governments and the private sector for development of public infrastructure is typically designated as Public Private Partnership. Globally, Public Private Partnershi...
6328 hits
Read More
Nurye Beyan
የተሻረው እና አዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ድንጋጌዎች ንጽጽር በተለይም በጨው ምርት ላይ
Taxation Blog
    መግቢያ በሀገራችን የኤክሳይዝ ታክስን በተመለከተ በሥራ ላይ የነበረው አዋጅ ቁጥር 307/2002 (እንደተሻሻለ) ተሽሮ በአዲስ የኤክሳይዝ አዋጅ ቁጥር 1186/2020 የተተካ ስለመሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ይህ ጽሁፍ ሁለቱ አዋጆች የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው ዕቃዎችን፤ ታክሱን የመክፈል ግዴታን እና ታክሱ ስ...
5010 hits
Read More
Michael Teshome
Arbitration in Ethiopia Law and Practice
Arbitration Blog
Dispute settlement modalities, other than judicial litigation, were known even before the era of codification. They were continuously practiced as a traditional form of settling grievances. It had dif...
22986 hits
Read More

Latest documents

Education and Training Policy of Ethiopia - Amharic version - 2023
7120 Downloads  - policies and strategies
7.6 MB
The Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration - the Extent of Party Autonomy
163 Downloads  - Arbitration Law
635.59 KB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ ቅጽ 01-25
8046 Downloads  - Federal Supreme Court Cassation Bench Decisions
10.72 MB
ስለ ወንጀል ተጎጂዎች - የአዲስ እይታ አስፈላጊነት በረቂቁ የወንጀል ሕግ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ FEATURED
350 Downloads  - Criminal Law
317.19 KB
Federal Supreme Court Cassation Decisions - Table of content Volume 1-25
9940 Downloads  - Federal Supreme Court Cassation Bench Decisions
6.57 MB
Print Email
Details
Category: Legal News - የሕግ ዜናዎች

በፍርድ ቤት ትዕዛዝ በጨረታ 39 ሚሊዮን ብር የተሸጠው የአክሰስ ይዞታ ታገደ

ስድስት የሚሆኑት በመሠረቱት ክስ አሸናፊ ሆነው በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ለጨረታ ቀርቦ 39 ሚሊዮን ብር የተሸጠው የአክሰስ ሪል ስቴት ይዞታ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ መታገዱ ተሰማ፡፡

ከ72 ሚሊዮን ብር በላይ ኪሳራ እንደደረሰበት በመግለጽ ክስ መሥርቶ የሚገኝውን ጋቢ ኢንቨስትመንት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያን ጨምሮ አምስት ግለሰቦች፣ አክሰስ ሪል ስቴት ያደረሰባቸውን በደል በመግለጽ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 6ኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት  ክስ መሥርተው ነበር፡፡ ሪል ስቴቱ በቦሌ ክፍለ ከተማ መድኃኒ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት ወደ ውስጥ ገባ ብሎ የሚገኝውን 4,133 ካሬ ሜትር ቦታ በጨረታ ሸጠው ገንዘባቸውን እንዲወስዱ ፍርድ ቤቱ ወስኖላቸው እንደነበር ሰነዶች ያረጋግጣሉ፡፡ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ያሳለፈበትን ቦታ ፍትሕ ሚኒስቴር እንዳይሸጥ፣ እንዳይለወጥና ጥንቃቄ እንዲደረግበት በሚል ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ ለንግድ ሚኒስቴርና ሌሎች የመንግሥት ተቋማት ትዕዛዝ በማስተላለፉ ምክንያት ለተወሰኑ ቀናት የተፈረደላቸውን ሰዎች ግራ ያጋባ ሁኔታ ተፈጥሮ የነበረ ቢሆንም፣ ቆይቶ ግን ዕግዱን በማንሳቱ ቦታው ለጨረታ ቀርቧል፡፡

በመሆኑም በቀረበው 4,133 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ በተደረገው የጨረታ ውድድር፣ ቦታው በ39 ሚሊዮን ብር ለአንድ ባለሀብት ተሽጧል፡ ቦታውን የገዙት ባለሀብት ለመረከብ በመንቀሳቀሱ ላይ እያሉ፣ ‹‹አክሰስ ሪል ስቴት ቦታውን ወስዶ ግንባታ ሳይገነባ ከ18 ወራት በላይ አጥሮ በማስቀመጡ ካርታው መክኗል፡፡ ግንባታ ያላረፈበት ባዶ ቦታ በመሆኑም ባለቤቱ እኔ ነኝ፤›› በማለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት አስተዳደርና ግንባታ ባለሥልጣን ክስ መመሥረቱ ታውቋል፡፡

በሪል ስቴቱ ጉዳት እንደደረሰባቸው የሚናገሩት በአገር ውስጥና በውጭ አገሮች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ግን የአስተዳደሩን ክስ አጥብቀው ይቃወማሉ፡፡ ምክንያቱም እነሱ በደረሰባቸው ጉዳት አክሰስ ላይ ክስ መሥርተው ፍርድ ቤቱ ፍትሕ ከሰጣቸው በኋላ ምንም ሳይል ለዓመታት ቁጭ ብሎ የከረመው አስተዳደሩ አሁን እንቅስቃሴ በመጀመሩ ነው፡፡ መከሰስ ካለበትም አክሰስ ሪል ስቴት መሆን እንዳለበት የሚናገሩት ኢትዮጵያውያኑ፣ ሪል ስቴቱ መሠረት አውጥቶ ግማሽ ግንባታ ያካሄደበትን ቦታ ምንም እንዳልተገነባበትና ጊዜው እንዳለፈበት አስመስሎ ማቅረብ ተገቢ አለመሆኑን ተናግረዋል፡፡ የሚመለከተው የመንግሥት አካልና የፍትሕ ተቋሙም ይህንን ተገቢ ያልሆነ እንቅስቃሴ ሊያስቆምላቸው እንደሚገባ አስታውቀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ አስተዳደሩ ያቀረበውን ክስ ተቀብሎ ለሚያዝያ 20 ቀን 2006 ዓ.ም. መቅጠሩንም ጠቁመዋል፡፡ 

በአቶ ኤርሚያስ አመልጋ የተመሠረተውና ይመራ የነበረው አክሰስ ሪል ስቴት በደል እንዳደረሰባቸው ሲናገሩ የነበሩት ከ2,000 በላይ ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡

በወቅቱ ሁሉም ተበዳዮች የሕግ ባለሙያዎችን ካነጋገሩ በኋላ የተወሰኑት ወደ ፍርድ ቤት ሲሄዱ፣ የተወሰኑት ደግሞ መንግሥት መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠይቀው ነበር፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና የቤቶች፣ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ባለሥልጣናት የተካተቱበት ኮሜቴ እንደተቋቋመና በቅርቡ መፍትሔ እንደሚያገኙ የተነገራቸው ቢሆንም፣ በጊዜ ብዛት ግን የሚያናግራቸው በማጣታቸው ግራ መጋባታቸውንና ወዴት ሄደው አቤት እንደሚሉ መላው ጠፍቷቸው በመንገላታት ላይ መሆናቸውን እየተናገሩ ናቸው፡፡

EthiopianReporter By EthiopianReporter
EthiopianReporter
Last Updated: 11 October 2022
Hits: 35743
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
  • Prev
  • Next
Copyright © 2023 Abyssinia Law | Making Law Accessible! . All Rights Reserved.
Maintained by Liku Worku Law Office