Abyssinia Law Abyssinia Law
  • Home
  • Laws
    • Federal Laws Database
    • Regional Laws
    • Constitutions
    • Audio Legal Resources
  • Decisions
    • Cassation Decisions by Volume
    • Cassation Decisions Database
    • FFI Court Commercial Bench Decisions
  • Blog
  • Resources
    • Researches Papers
    • Policies and Strategies
    • Codes, Commentaries and Explanatory notes
    • Legal Forms
    • Bench Books
    • Human Right Documents
    • Modules and Materials
    • About Our Laws
  • Study On-line
  • know your rights
  • Lawyers
  • Discussions
  • About Us
    • Who Are We
    • Our Partners
    • Advertise with Us
    • Privacy Policy
    • Professional Advice?
    • Contact us
    • How to submit a blog post
  • login
Michael Teshome

የግልግል ስምምነት /Arbitration Agreement/ እና የፍርድ ቤቶች ሥልጣን

በውሳኔው ሐተታ ላይ ‹‹…ይህ መርህ የግልግል ዳኛው የግልግል ዳኝነት ስምምነቱ ዋጋ ያለው መሆን አለመሆኑን በተመለከተ የሚነሳ ክርክር ጭምር ሰምቶ መወሰን እንዲችል ሥልጣን የሚሰጠው ቢሆንም ይህ መርህ… በአገራችን በከፊል ተቀባይነት ባለማግኘቱ በዚህ ድንጋጌ መሠረት በአገራችን የግልግል ዳኛ የግልግል ዳኝነት ስምምነቱ

Michael Teshome
Arbitration Blog
22 February 2023
Continue reading
muluken seid hassen

ስለባልና ሚስት የጋራ እና የግል ንብረቶች በተመለከተ የፌዴራሉን የቤተሰብ ሕግና የተመረጡ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎችን መሰረት በማድረግ የቀረበ

በዚህ ጽሑፍ ጋብቻ በተጋቢዎቹ የግልና የጋራ ንብረት ላይ ስለሚኖረው ውጤት እንዲሁም በጋብቻ ውስጥ የተፈራ ንብረት የግል ወይም የጋራ ሊባል ሲለሚችልበት የሕግ አግባብ፤ በተጋቢዎቹ መካከል የሚደረግ የስጦታ ውል ህጋዊ ውጤቱና የአደራረግ ስነ ስርዓቱ፣በትዳር ውስጥ የወጣ ወጪ ለትዳር ጥቅም ዋለ ሊባል ስለሚችልባቸውና የማ

muluken seid hassen
Family Law Blog
30 December 2022
Continue reading
Fasika Abera

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን - የሴቶች ጥቃት ችግር - ሴቶች

በእርግጥ ሁሉም ችግሮች እንደየደረጃቸው እና ጥልቀታቸው በጥናት የሚለዩ መሆኑን አምናለሁ። ይሁን እና ጥናትም ለማድረግ ችግሩ ባለቤት ሊኖረው የሚገባ ስለመሆኑ ደግሞ የምንግባባበት ነው ብየ አስባለሁ። ይህ እንዳለ ሆኖ ጥናትም ለማድረግ ቢሆን መጀመርያ ላይ መነሻ ሊኖረን የሚገባ ነው። ለዚህም ነው ከዚህ ጉዳይ ጋር በተ

Fasika Abera
Human Rights, Public Policy and Law Blog
17 March 2023
Continue reading
Sesay Goa

ስለ ወንጀል ተጎጂዎች - የአዲስ ዕይታ አስፈላጊነት በረቂቁ የወንጀል ሕግ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ

ዳግም ኢጣሊያ ወረራ ፈፅሞ ለአምስት አመት ግዛቱን ባስተዳደረበት ጊዜና ኢጣሊያን በእንግሊዝ አጋዥነትና በሀገር ውስጥ በነበሩ አርበኞች ያላቋረጠ ትግል ከሀገር ሲባረር ስልጣን በቀዳማዊ ሀይለ ስላሴ ቁጥጥር ስር ቢገኝም የእንግሊዝ መንግስት አስተዳደር በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ፣ ፓሊቲካዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ጣልቃ ገ

Sesay Goa
Criminal Law Blog
17 March 2023
Continue reading
Fesseha Negash Fantaye

ARTICLE REVIEW - Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy

Including the abstract, introduction, and concluding remarks, the author’s work is structured into eight sections. The author used abstract and introduction to introduce readers to his work's content,

Fesseha Negash Fantaye
Opinion/Critiques/Case Comment/Public Lecture
22 April 2023
Continue reading
Nigussie Redae

የዋስትና መብት መከበር ላይ በፖሊስ የሚቀርብ የይግባኝ ጥያቄ ህጋዊ አንድምታው ሲገመገም

እንዳለመታደል ሆኖ የሀገራችን ተቋማት በእጅጉ በግልሰቦች እና በተለያዩ ፖለቲካዊ ተፅዕኖዎች ውስጥ የወደቁ በመሆናቸው የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች አፈፃፀም ላይ ብዙ ጥሰቶች ሲፈፀሙ መቆየታቸው ማስረጃ የማይጠየቅበት እውነት ነው። ከእነዚህ የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ውስጥ በኢፌዲሪ ህገመንግስት አንቀፅ 1

Nigussie Redae
Criminal Law Blog
03 May 2023
Continue reading

Latest Blog posts

Nigussie Redae
Nigussie Redae
03 May 2023
የዋስትና መብት መከበር ላይ በፖሊስ የሚቀርብ የይግባኝ ጥያቄ ህጋዊ አንድምታው ሲገመገም
Criminal Law Blog
መግቢያ በኢፌዲሪ ህገመንግስትም ይሁን ኢትዮጵያ በአፀደቀቻቸው አለማቀፋዊ የሰበዓዊ መብት ስምምነቶች እንዲሁም በሌሎች አዋጆች ላይ የተቀመጡ አያሌ የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ተፈፃሚነት እንዲኖራቸው በህግ እና በስርዓት የሚመሩ፤ ዋና ግባቸው እና የሥራ መለኪያቸው ህግ እና ሥርዓትን ማስከበር የሆኑ ተቋማት መኖራቸው ጥያቄ ውስጥ የማይገባ ቅድመ ሁኔታ ነው። እነዚህ ተቋማት እርስ በራሳቸው በ...
2046 Hits
Read More
Fesseha Negash Fantaye
Fesseha Negash Fantaye
22 April 2023
ARTICLE REVIEW - Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy
Opinion/Critiques/Case Comment/Public Lecture
Seyoum Yohannes, the Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration: the Extent of Party Autonomy, Mizan Law Review, Vol. 10, No.2, December 2016, p. 341 - 365 (You may download this article from Here) The arbitration agreement ...
1648 Hits
Read More
Sesay Goa
Sesay Goa
17 March 2023
ስለ ወንጀል ተጎጂዎች - የአዲስ ዕይታ አስፈላጊነት በረቂቁ የወንጀል ሕግ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ
Criminal Law Blog
መግቢያ ፡- ተበዳዮች በወንጀል ፍትሕ ሥርዓቱ የነበራቸው የተሳትፎ ሚና፡ ጥቅል ምልከታ በኢትዮጵያ የወንጀል ተጎጂዎች በወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ውስጥ ያላቸው ሚና ከነበረበት የማማ ደረጃ በጊዜ ሂደት ‹‹ከማማ የመውረድ›› ያህል ዝቅ እያለ መጥቷል። ሀገሪቱ በዳግም የኢጣሊያ ወረራ ተፈፅሞባት ከመያዝዋ እ.እ.አ ከ 1935 ዓ.ም በፊት በወንጀል ጉዳት ደርሶባቸው በቀጥታ ተበዳይ የሆኑ ሰዎች ወይም ...
1832 Hits
Read More
Fasika Abera
Fasika Abera
17 March 2023
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን - የሴቶች ጥቃት ችግር - ሴቶች
Human Rights, Public Policy and Law Blog
እንኳን ለአለማቀፍ የሴቶች ቀን አደረሳችሁ። ዛሬ የመጣሁበት ዋነኛ ምክንያት ከዚህ ቀን ማለትም ከአለማቀፍ ሴቶች ቀን እና አለማቀፍ ነጭ ሪቫን ቀን አከባበር ጋር በተያያዘ ሁል ግዜም በአይምሮዬ የሚመላለሱ ጥያቄዎች ስላሉኝ እነሱን ለማንሳት እና ከጉዳዩም ጋር ተያይዞ ከስራ እና በሕይወት የተረዳኋቸውን አንዳንድ ነጥቦች ለማካፈል ነው።...
1583 Hits
Read More

Editors Pick

Getahun Worku
ጥንቃቄ የሚፈልገው ዳኞችን የመሾም ሥርዓት
About the Law Blog
በማንኛውም አገር የመንግሥት አስተዳደር ከሕግ አውጪውና ከሕግ አስፈጻሚው እኩል የዳኝነት አካሉ አደረጃጀት፣ አወቃቀርና ጥንካሬ የሥርዓቱን ዴሞክራሲያዊነት ይወስናል፡፡ የዳኝነት አካሉ ገለልተኛና ነፃ ባልሆነ መጠን የሥርዓቱ ዴሞክራሲያዊነት ዋጋ ያጣል፡፡ የዳኝነት አካሉ መሠረታዊ ሕገ መንግሥታዊ መርሆችን ለማስፈጸም፣ የ...
8953 hits
Read More
Tsegamlak Solomon
The New Investment Proclamation No. 1180/2020: A Brief Overview
Investment Law Blog
  One part of the economic reform programs taking place in Ethiopia is improving the country's ranking in the World Bank's Ease of Doing Business. As part of the Ease of Doing Business Project, the Et...
14898 hits
Read More
Daniel Mitiku
Fair Practice under Copyright Law of Ethiopia
Corporate & Business Law Blog
The purpose of copyright law is not to ensure the owner of copyright a maximum economic benefit, rather to balance the right of the copyright owner to obtain a fair return and society’s interest in ac...
13590 hits
Read More
Ghetnet Metiku Woldegiorgis
Civil Society under the Growth and Transformation Plan (GTP)
Human Rights, Public Policy and Law Blog
The GTP has recognized the contributions of the Ethiopian civil society sector to date and provided for their role in the development planning period covered by the document. Generally, such recogniti...
9159 hits
Read More

Latest documents

Education and Training Policy of Ethiopia - Amharic version - 2023
7258 Downloads  - policies and strategies
7.6 MB
The Normative Basis for Decision on the Merits in Commercial Arbitration - the Extent of Party Autonomy
200 Downloads  - Arbitration Law
635.59 KB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ ቅጽ 01-25
8869 Downloads  - Federal Supreme Court Cassation Bench Decisions
10.72 MB
ስለ ወንጀል ተጎጂዎች - የአዲስ እይታ አስፈላጊነት በረቂቁ የወንጀል ሕግ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ FEATURED
402 Downloads  - Criminal Law
317.19 KB
Federal Supreme Court Cassation Decisions - Table of content Volume 1-25
10453 Downloads  - Federal Supreme Court Cassation Bench Decisions
6.57 MB
Print Email
Details
Category: Legal News - የሕግ ዜናዎች

የሁለት ልጀቹን እናት በአስር ጥይቶች ተኩሶ በግፍ የገደለው ግለሰብ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላለፈበት

ወንጀለኛው  ወንደሰን ይልማ  ጥፋቱን የፈፀመው  ባለፈው ዓመት ጥቅምት አስር ከማለዳው  ሁለት ሰዓት ላይ ነው ። በወቅቱ  የሁለት  ልጆቹ እናት የነበረችውን ሟች ወይዘሮ  ፍሬህይወት ታደሰ የግል መኪናዋን ይዛ ወደ ባምቢስ መስመር ትጓዛለች።

ተከሳሽ ህጋዊ  ፈቃድ የሌለው  ክላሽ  ጠመንጃ  በግል መኪናው ውስጥ  አስቀምጦ  ይከታተላታል፤ ከዚያም በቂርቆስ  ክፍለ ከተማ  በተለምዶ ኦሎምፒያ  ካርቱም ሬስቶራንት በሚባል  ስፍራ ይደርስባትና  በመኪናው  ቀድሞ  በማለፍ መንገድ  ይዘጋባታል።

መሳሪያውን በማውጣትም በማድረግ አስር  ጥይቶችን ወደ  ቀድሞ  የትዳር አጋሩ  በማርከፍከፍ፥  በአምስት  የሰውነቷ የተለያዩ ክፍሎች ላይ ያረፉ  ጥይቶች ሀይወት እንዲያልፍ አድርገዋል።

በመኪና ውስጥ  የነበሩት ወላጅ እናቷ  እና  ጓደኛዋ ወይዘሮ  ተናኘ  ሀይለማርያም በዚህ  ሌላ  ተጨማሪ  ጥይት  ቢተኮስባቸውም ጉዳት  ሳይደርስባቸው በስፍራው  የነበሩ ሶስት  ግለሰቦችን  ግን ለሞት  የማያደረስ አደጋ  ደርሶባቸዋል።

አቃቢ  ህግ ከነዚህ  ጥፋቶች በመነሳት ፥  የግፍ ግድያን  ጨምሮ  ሰባት የተለያዩ  ክሶችን  በተከሳሹ ላይ መሰርቶበታል። የአቃቢ  ህግ ማስረጃዎችም  ክሱን በሚያረጋግጥ መልኩ  ምስክርነት  ስጠተዋል።

የዳግማዊ ሚኒሊክና ሌሎች  የግል  ሆስፒታሎችም  ወይዘሮ  ፍሬህይወት በርካታ  ጥይቶች ተተኩሰውባት  ህይወቷ ማለፉንና  ሌሎችም  የተተኮሰባቸው  ጥይት  ጉዳት  እንዳደረሰባቸው የላኩት ማስረጃ  በሰነድ ማስረጃነት ተቀባይነትን አግኝቷል።

ተከሳሹ በበኩሉ ከናፍቆት የተነሳ  ልጆቼን  እንድታሳየኝ  በዕለቱ ተከታትዬ  ሄጄ  ብጠይቃት  ያልተገባ  መልስ  ስለሰጠችኝ እርምጃውን  ወስጄባታለሁ፤  ነገር ግን በልጆቼ  ናፍቆት  የተነሳ አዕምሮዬ  በመነካቱ  ለህክምና ሁሉ ደርሼ  ነበር  ብሎ አስረድቷል።

የህክምና እርዳታ  አደረጉለት የተባሉት አንድ  ሀኪም በችሎቱ  ተገኝተው ለተከሳሹ የህክምና  እርዳታ  እንዳደረጉለትና  በሰዓቱ የመጨናነቅ ስሜት  እንደሚታይበት  በመግለፅ  በሁለተኛ  ቀጠሮ  እንዲገኝ  ነግረውት  እንደነበር  ገልፀዋል።

ሆኖም በዚያው  ሳይመጣ  ቀርቷል  ብለዋል  ለችሎቱ። የአዕምሮ  ህመም በአንድ ቀን  ህክምና  እንደማይታወቅ እና  እርዳታውን  ያደረጉለት  ወንጀሉ ከመፈፀሙ  አንድ  ዓመት  አስቀድሞ መሆኑን ነው ያስረዱት።

የአዕምሮ  ህመምተኛ  ነኝ  በሚል  ሽፋን  ከተጠያቂነት  ወንጀሉን በክሱ መሰረት አልፈፀምኩም ለማለት  የተደረገ ጥረት ነው በማለት ጉዳዩን ሲመለከት የነበረው የፌደራሉ ከፍተኛ  ፍርድ ቤት  3ኛ  የወንጀል  ውድቅ በማድረግ በሰባቱም  ክሶች ሙሉ በሙሉ ጥፋተኛ  ነህ  ብሎታል። ጥፋተኛ ካሰኙት  ክሶች መካከል  በሌሎች ግለሰቦች ላይ  ተራ  የመግደል ሙከራ  ወንጀል ከአምስት  እስከ  20 ዓመት በሚደርስ  ፅኑ  እስራት  የሚያስቀጣው ሲሆን፥  በልጆቹ  እናት  ላይ  የፈፀመው  የግፍ  ግድያ  ከእድሜ  ልክ እስከ ሞት ቅጣት  ሊያስፈርድበት እንደሚችል  በአገሪቱ  የወንጀል ህግ ላይ  ሰፍሯል።

ፍርድ ቤቱ የሁለቱንም  ወገኖች  የቅጣት  አስተያየት  ተቀብሎ  ውሳኔ  ለመስጠት ለመጋቢት  25 2006  ዓመተ ምህረት  ተለዋጭ  ቀጠሮ  ይዟል። ተከሳሽና  ሟች ወይዘሮ  ፍሬህይወት ታደሰ ሁለት  ልጆች በጋራ  የወለዱ  ሲሆን፥ በወቅቱ ተፋተው ይኖሩ ነበር።

Fanabc By Fanabc
Fanabc
Last Updated: 11 October 2022
Hits: 35008
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
  • Prev
  • Next
Copyright © 2023 Abyssinia Law | Making Law Accessible! . All Rights Reserved.
Maintained by Liku Worku Law Office